Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8647
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

አሳዛኝ ዜና❗ በጋሎች "አገር" በወለጋ 29 ፌደራል ፖሊሶች በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ተገደሉ።

Post by Wedi » 27 Dec 2020, 15:59

አሳዛኝ ዜና❗ በጋሎች "አገር" በወለጋ 29 ፌደራል ፖሊሶች በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ተገደሉ።

በሆሮጉዱሩ ወለጋ በንጹሃኑ ላይ የሚፈጸመው ጭፍጨፋ የፌድራል ፖሊስ አባላት ላይም እየተፈጸመ ነው። ትናንት ለሊት ሆሮጉዱሩ ወለጋ ፊንጫ ወረዳ ላይ እጅግ አሰቃቂ ጥቃት በፌድራል ፖሊስ አባላት ላይ ተፈጽሟል።

እነ ሽመልስ አብዲሳ፣ አዲሱ አረጋና ታዬ ደንዳአ የሚመሩት የኦምያ ክልል ኢትዮጵያን እያሰናሰናት ይገኛል። ደግሞ እኮ እነዚህ ሰዎች ስለህግ የበላይነትና ስለ እርምጃ አወሳሰድ ሲያወሩ ይገርማል።

via The Amhara Informer

በፎቶው የምታዮት እነ ሽመልስ አብዲሳ፣ አዲሱ አረጋና ታዬ ደንዳአ እስካፍንንጫው ያስጣተቁ የኦነግ ጦር ነው!!