
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
ሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታልን ሙሉ በሙሉ መውደሙን ገለፀ!
መከላከያ ለሆስፒታሉ መውደም የህወሓት ቡድንን ተጠያቂ አድርጓል። የህወሓት ኃይል የመከላከያን ምት መቋቋም አቅቶት ሲሸሽ ሆስፒታሉን አውድሞት ሸሽቷል ብሏል። ሆስፒታሉ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ በመውደሙ የመጀመሪያ ርዳታ ብቻ በመስጠት ላይ እንደሚገኝ የመከላከያ ሰራዊት ገልጿል።


-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19