Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8647
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የውጭ ጉዳይ ሚንስቴሩም ሆነ ጀንራሉ የኢታማጆር ስም በጋላ አብይ አሀመድ ከስልጣን መባረራቸውን የሰሙት በኢትቪ ዜና ነው!!

Post by Wedi » 26 Dec 2020, 14:28

የጉድ አገር!!! የውጭ ሚንስቴር የነበረው አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ሆነ የኢታማጆር ሹም የነበረው ጀ/ል አደም መሃመድ በጋላ አብይ አህመድ ከስልጣን እንዳባረራቸው ያወቁት በቴሌቭዥ ዜና ሲነገር መሆኑ ተጋለጠ!! ዘገባውን ከዚህ ላይ አድምጡ፣ ዘገባው የጋዚጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ነው፡፡ :lol: :lol: