Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የኮ/ል አብይ የኦሮሞን ስነልቦና ስለተጠቀሙ በነፍጠኞች ክፉኛ ተተቹ፡፡ ሀበሻና ኦሮሞ ይለያያል ያልነው በመረጃ አስደግፈን ነው፡፡

Post by AbebeB » 22 Dec 2020, 17:16

በደም ሳይሆን በአስተዳደግና ኑሮ ከኦሮሞ ያገኙትን ስነ-ልቦና ከኦሮሞ ያገኙት ኮ/ል አብይ፣ እኔ ጂቡቲ ስደርስ ዝናብ ዘነበ በማለት ቀጣዩን በማብራራታቸው ኦሮሚያ እኖሩ የኦሮሞን ስነ-ልቦና በማያውቁ በድንጋይ ራሶች (knucklehead) ተተቹ፡፡ ኤርሚያስ ለገሠና ሀብታሙ አያለው ይጠቀሳሉ፡፡ እያሳለውና እያቃሰተም ቢሆን ለወሬ ይድናል ዱዴው፡፡

እንደ አውነቱ ከሆነ ኮ/ሉ አባባል በኦሮሞ ትዉፊት የሚለው ታላቅ ነገር አለው፡፡ ሀበሻ ኦሮሚያ የሚኖረው መኖ ለማግኘት እንጂ ከኦሮሞ ጋር ተስማምቶ የኦሮሚያን ህግ አክብሮ ለመኖር ስላሆነ የትንተና ግድፈት ገጥሞአቸዋል፡፡