Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Ethio 360 - የኤርሚያስ ዝርዝሮችና ፎጣ ለባሾች?

Post by AbebeB » 22 Dec 2020, 16:54

ሮል ሞዴል ይላል ኤርሚያስ ለገሠ፡፡ ሲያስረዳ … የመጡት ከቦረና ከሀረር ከወለጋ ወዘተ ነበር ይላል፡፡ ከሰሜን ስለመኖሩም አልጠቀሰም፡፡ ይኄ ነው ወታደር ማለት ይላል፡፡ ወሬ ማሰራጫቸውን ማዳመጥ ነው፡፡

እንዲያው ጥቂት ጥያቄ ያለኝ፤
  • የመጡት ሰዎች ፎጣ ወይ ቆዳ ለባሾች መሆናቸውን አልነገርከንም እኮ፡፡
  • ፎጣም ለበሰ ቆዳ ያው ነፍጠኛ ከሆነ ግን ከየትም ቢመጣ ያው ዘርኝነታችሁን የሚያጎላ አይደልም እንዴ?
  • ሰላልጣኞችማ አሁንም ከዚያው አካባቢ የመጡ ናቸው እኮ ግና ቆዳ/ፎጣ ለባሽ አልተካተቱም ነው እንጂ ጥያቄጣችሁ፡፡
  • የአማራን ዘረኝነት ምንጭነት አስበላሄው እኮ፡፡
  • ለነገሩ ሆድ አደር አማራ ካምፕ የተቀላቀለ ጉራጌ መሆንህን ታርክህ (cv) ያስረዳል፡፡
  • በዚያ ቦታ አረም ነህ አንተ፡፡ የአረምን ዴፊንሽን አጥናና next time ትነግረናለህ፡፡