ምስኪኑ የትግራይን ህዝብ በችግሩ ሰዐት ጥንብ አንሳው ሰለሞን ተካልኝ ሊሰማ የሚፈልገውን የጦር ቃላትን ከአዞ እንባ ጋር እያፈሰሰ ገንዘባቸውን ይበዘብዛቸዋል::በርቱ ግፉበት እያለ ትግራይን የጦር መሳሪያ መሞከሪያ አገር ያደርጏታል፥፥ ችግሩ የትግራይ ምሁር ከዚህ ወጥመድ ውስጥ ህዝባቸውን እንደ ጀርመን ወደ ኢኮኖሚ የበላይነት አስተምረው ማስመለጥ የሚችል ብልጠቱ
አላቸው ወይስ ህዝባቸውን እንደ ፓልስቲን ቦንብ ወገብህ ላይ አስረህ ለተጋሩ ሙት እያሉ ያጠፋሉ??? መንገዱን በሚቀጥሉት አመታት የምናየው ነው::
![]()
![]()
P.S.: ሰለሞን መህይም gullible ለሆኑ ትግራዊያኖች ጭንቅላታቸውንና ገንዘባቸውን ምን ያክል ሊሰርቀው እንደሚችል ከቃሉ አጠቃቀምና አጫጫህ ማየቱ በቂ ነው ቀጥል እያሉ ወርቃቸውን እየሸጡ እንደሚልኩለት ነው![]()
![]()
Please wait, video is loading...