ምን መስማት ሰለቸኝ? || ትግራይ ወልቃይትን አልሰጥም ካለች እንድትገነጠል ማረግ ነው || ቀበሌዎች መፍረስ አለባቸው
ምን መስማት ሰለቸኝ? ጁንታ የሚለው ቃል! ምን ጉድ ነው? አብይ ይህን ቃል ከተነፈሰ በህዋላ ሁሉም እየተነሳ ጁንታ ጁንታ ጴረረም ---- እንዴት ይደብራል?
ይህ ሕዝብ የጋማ ከብት ነው ዝም ብሎ የሚነዳ:: የራሱ መመርያ የሌለው ::
ሌላስ ምን ሰለቸኝ?
ጁንታው ሲጠቀምበት የነበረው መኪናዎችን በቁጥጥር ስር አረግን የሚል ወሬ :: ምን ድነው የሚያወሩት? ትግራይ ክልል ነበረች እና የራሷ መኪና ይኖራታል : እና ምኑ ነው አዲሱ ነገር ?
ያም ተነስቶ "መኪናቸውን ገቢ አደረግን?"
" ይህን ያህል መኪና ይጠቀሙ ነበር?" bla bla --- ይሉናል::
============================
ስለ ወልቃይት:
ትግራይ አሻፈረኝ የምትልበት አቅም የላትም ግን ጋሎች ይህን ነገር አይፈልጉትም:: እናም ትንሽ መደንፋቷ አይቀርም :: እኛ ከትግራይ የሚቀርብን ነገር የለም:: ጥርግ ይበሉ:: አንለቅም ካሉ ይገንጠሉ!! አራት ነጥብ!!
ማንም በዚህ ምድር ላይ አያቆመንም!!
===============
የአማራ አመራሮች :
የአማራ ክልል ባዶ ሜዳ ላይ ዘራፍ ዘራፍ ማለቱን ትቶ ወደ ሥራ መግባት አለበት:: አለበለዝያ የትላንቱ ስህተት ይደገማል:: ከማንም ጋር አፍ መካፈታቸውን ማቆም አለባቸው:: ሥራ በውስጥ ይሰራ::
የስለላ መዋቅር ቢኖራቸው ጥሩ ነው :: በተለይ ለአማራ አስጊ የሆኑትን ላይ የተጠናከረ መረጃዎች ያስፈልጋል:: ነገን ምን እንደሚመጣ መተንበይ ግድ ነው::
የአማራ ክልል ማወቅ ያለበት ካማንም ጋር ከጋላም ጋር ሆነ ከትግራይ ጋር ምንም አይነት ስምምነት ላይ መድረስ የለበትም:: የትላንትናው ኦሮማራ ምናምን ውስጥ ገብተው ባይንቦጫረቁ ጥሩ ነው:: የቤኔሻንጉል ክልል እንዲህ የሚደነፋው የጋላ እጅ ስላለበት ነው::
ከወሬ ይልቅ ጠንክሮ መስራት ያስፈልጋል::
Re: ምን መስማት ሰለቸኝ? || ትግራይ ወልቃይትን አልሰጥም ካለች እንድትገነጠል ማረግ ነው || ቀበሌዎች መፍረስ አለባቸው
የሚቀጥለው ሥራ ትግራዮች ከተሰበሰቡበት 22 ማዞርያ መበተን አንዱ ነው::
ሁለተኛ ደሞ ወያኔ ትግረን ብቻ በሥራ ቦታ ይሰገስግ ነበር:: እናም አሁን መመጣጠን አለበት:: በኮታ መሆን አለበት: :
ሶስተኛ ወያኔ ያደራጀው ቀበሌዎች መፍረስ አለባቸው ::ሌላ አዲስ አወቃቀር መዘርጋት አለበት::
የድሮው የደርግ አይነት ቢሆን::
ወይም ሌላ !
አራተኛ : የስራ ቀጣሪዎች አሁንም ወያኔ በዘረጋው ሲስተም ነው እየተሰራ ያለው:: እንደገና ይህ መዋቀር አለበት:: እነዚህ የስራ ባለሙያ መልማዮች መባረር አለባቸው::
ሁለተኛ ደሞ ወያኔ ትግረን ብቻ በሥራ ቦታ ይሰገስግ ነበር:: እናም አሁን መመጣጠን አለበት:: በኮታ መሆን አለበት: :
ሶስተኛ ወያኔ ያደራጀው ቀበሌዎች መፍረስ አለባቸው ::ሌላ አዲስ አወቃቀር መዘርጋት አለበት::
የድሮው የደርግ አይነት ቢሆን::
ወይም ሌላ !
አራተኛ : የስራ ቀጣሪዎች አሁንም ወያኔ በዘረጋው ሲስተም ነው እየተሰራ ያለው:: እንደገና ይህ መዋቀር አለበት:: እነዚህ የስራ ባለሙያ መልማዮች መባረር አለባቸው::