የወያኔ ቱታ ቱታ ሽለላ:-
ፋኖ የሚባል ጀግና ከግንባሬ ኑሮ ፣
ለካስ ወጥበወጥ ሁኛለሁ ዘንድሮ።
በትግራይ ወረዳ፣ ሳቅራ ሳቅራ፣
በTMH ወጥቼ ሳቅራራ፣
በDW ሁኜ ሳቅራራ ፣
ግንባሬን ተኩሶ ገደለኝ አማራ።
ድረስልኝ አልኩኝ ኦነግን ጠርቼ፣
ድረስልኝ አልኩት ግሙዝን ጠርቼ፣
ፀልይኝ አልኩት ጅሃርን አፅንቼ ፣
እኛም ፈራን አሉኝ እኝህ ዘመዶቼ፣
ስንት ሚልዮን ዶላር መድቤ እና አብልቼ።
ወይ ጉድ አተኳኮስ ፣ ወይ አረማመድ፣
ጀግና ነው አማራ - አረገኝ አመድ።
ከእግርህ ስረ ደቀኩኝ፣ ሰገደኩ ለአማራ፣
ቆስዬ ላከመኝ - ማርኮ ላጎረሰኝ ከሞሰቡ እንጀራ።
ትንሽ ኑዛዜ ቃል ልንገር ለልጆቼ፣
ለኦሮሞ ኦነግ፣ ለቤኒሻንጉልች እጅግን አብዝቼ።
እሳቱ ብርቱ የአማራው አረር፣
ከእንግድች አይሆንም መበጥበጥ አገር።
እኔ የቀምስኩ - በእናንተ አይድረስ፣
እንዳታዳምጡ የእነ ታዬ ደንዳን፣ የእነ አድሱ አረጋን - ረጃጅም ምላስ፣
ዳግም እንዳት በሉ የጥፋቱን ድግሳ።
*****************************************************************************
ይህ ግጥም - የእነ Halafimenged እና የመሰሎቻቸው ከወያኔ ሙታን ማህደር የተወሰደ ነው
**************************************************************************************