Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 37092
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

JUST IN ሰበር መረጃ: ወርቅ አምባ በኮማንዶዎች ተከባለች & ኣሸባሪ-የነደብረፅዮን ጠባቂዎችና የኢትዮጵያ መከላከያ ኮማንዶዎች ፍለፊት ተፋጠዋል።!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 05 Dec 2020, 13:48



Meles Bisrat
1trSgponscoredha ·
ሰበር መረጃ!

ወርቅ አምባ በኮማንዶዎች ተከባለች። የነደብረፅዮን ጠባቂዎችና የኢትዮጵያ መከላከያ ኮማንዶዎች ፍለፊት ተፋጠዋል።

ወርቅ አምባ፣ ደብረጽዮን ፣ጌታቸው ረዳ፣ አቦይ ስብሀት ፣አባይ ፀሐዬ እንዲሁም ከሰሜን እዝ ከድተው የተቀላቀሉ ጀነራሎች እና የትግራይ ልዩ ሐይል መሪ አብረው እንደሚገኙ ተረጋግጧል።

ወርቅ አምባ በቆላ ተምቤን የምትገኝ ተራራማና አነስተኛ ከተማ ናት። ከመቀሌ ያፈገፈገው የትህነግ ቡድን በቅድሚያ ወደ ሀገረ ሰላም ከሸሸ በሁዋላ ቀጥሎ ወርቅ አምባ ላይ መመሸጉ ታውቋል።

ባዶ ስድስት እየተባለ የሚጠራው የህወሓት እሥርቤት የሚገኘውም ከአማራ ክልል አዋሳኝ በቆላ ተምቤን ነው። ቆላ ተምቤን የመጨረሻው ፍልሚያ ሊሆን ደቂቃዎች እየቆጠሩ ነው::