Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Wedi
Member+
Posts: 8647
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: አማሮችኢትዬጵያዊነት በግድ ብለው ለአማራ Nationalism ሲሯሯጡ ሳይ። ኢትዬጰያውነትን እንድፀየፍ አደረጉኝ። THEY ROBBED ME የሐገር ፍቅር።

Post by Wedi » 24 Nov 2020, 18:08

ለመሆኑ አንተ ከመጀመርያው "የኢትጵያዊነት" ስነ ልቦና የት ኖሮህ ነው አሁን ኢትዮጰያውነትን የምትፀየፈው እና የሀገር ፍቅርህ የሚጠፈው!! ፋሽሽት ትግሬ!!
:P :P :P


Mammo
Member
Posts: 102
Joined: 06 Jul 2019, 22:00

Re: አማሮችኢትዬጵያዊነት በግድ ብለው ለአማራ Nationalism ሲሯሯጡ ሳይ። ኢትዬጰያውነትን እንድፀየፍ አደረጉኝ። THEY ROBBED ME የሐገር ፍቅር።

Post by Mammo » 24 Nov 2020, 18:18

dawwit wrote:
24 Nov 2020, 17:57
Ethiopia is long gone. What we have is the memory of it
Who the [deleted] cares about you and your types?

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: አማሮችኢትዬጵያዊነት በግድ ብለው ለአማራ Nationalism ሲሯሯጡ ሳይ። ኢትዬጰያውነትን እንድፀየፍ አደረጉኝ። THEY ROBBED ME የሐገር ፍቅር።

Post by Za-Ilmaknun » 24 Nov 2020, 19:18

dawwit wrote:
24 Nov 2020, 17:57
Ethiopia is long gone. What we have is the memory of it
We all thought the 39th was for such a rainy day? Perhaps TPLF knows how to bluff and always falls short when it comes to practical reality. It could be the cannabis :mrgreen: :lol:

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: አማሮችኢትዬጵያዊነት በግድ ብለው ለአማራ Nationalism ሲሯሯጡ ሳይ። ኢትዬጰያውነትን እንድፀየፍ አደረጉኝ። THEY ROBBED ME የሐገር ፍቅር።

Post by Za-Ilmaknun » 04 Dec 2020, 19:58

"ኢትዮጵያዊ ነኝ" በሚል እሳቤ አማራነትህን ብትረሳው አስታዋሽህ ብዙ ነው።

➺አንዳንድ ቦታዎች ላይ "ሰፋሪ" እና "ነፍጠኛ" በሚል ታርጋ በቆንጨራ እየከታተፉ ማንነትህን እንድታውቅ ያደርጉኻል።

➺ማይካድራ እና ሑመራ ላይ መሬትህን የወሰዱ ሰዎች "ተወላጅ" በመሆንህ በጅምላ ያርዱኻል።

➺በኢትዮጵያዊ ዜግነት ይቅርና የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባል ብትሆን እንኳን አማራነትህን የሚያስታውስ ጥይት ይተኩሱብኻል።

ለዚያም ነው "ብሔርተኝነት ለሌሎች መብት ሲሆን ለአማራ ግን ግዴታ ነው" ማለታችን።

Post Reply