ሰበር ዜና፣ ጁንታው ሃገረ ሰላምና ጉድጏድ ውስጥ ተከቧል!!!!
ጁንታው በሁለት ቦታ ሃገረ ሰላምና ጉድጏድ ውስጥ እንዳለ ተከቧል:: የተመቱና የተያዙ የጁንታው ኮሌኔሎች እንዳሉም ተሰምቷል:: ጁንታው ጉድጏድ ውስጥ በማገት ይዟቸው የገባውን የኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት አባልና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች እንዲሁም በፌደራል መንግስት ስር ይሰሩ የነበሩ በየ መስሪያ ቤቱ ያሉ የስራ ሀላፊዎችንና የኤርትራ ስደተኞችን አለቅም ከተኮሳችሁ እንገላለን አብረን እናልቃለን በማለት እስካሁን ሌ/ጄ አበባው ታደሰ የሚመራው ሰራዊት ምንም አይነት እርምጃ እንዳልወሰደ ታውቋል:: ጁንታው ከሁለት አመት እስከ 12 አመት የእድሜ ክልል የሚገኙ ህፃናት ሁሉ እንዳገተ ያገኘውት መረጃ ያመለክታል:: የጁንታው ጥይቄ በድርድር ከሀገር አስወጡም አለዛ ያገትነውን እንገላለን እንደሆነም የተገኘው መረጃ ያመለክታል::
Re: ሰበር ዜና፣ ጁንታው ሃገረ ሰላምና ጉድጏድ ውስጥ ተከቧል!!!!
Ejersa wrote: ↑30 Nov 2020, 15:52ጁንታው በሁለት ቦታ ሃገረ ሰላምና ጉድጏድ ውስጥ እንዳለ ተከቧል:: የተመቱና የተያዙ የጁንታው ኮሌኔሎች እንዳሉም ተሰምቷል:: ጁንታው ጉድጏድ ውስጥ በማገት ይዟቸው የገባውን የኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት አባልና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች እንዲሁም በፌደራል መንግስት ስር ይሰሩ የነበሩ በየ መስሪያ ቤቱ ያሉ የስራ ሀላፊዎችንና የኤርትራ ስደተኞችን አለቅም ከተኮሳችሁ እንገላለን አብረን እናልቃለን በማለት እስካሁን ሌ/ጄ አበባው ታደሰ የሚመራው ሰራዊት ምንም አይነት እርምጃ እንዳልወሰደ ታውቋል:: ጁንታው ከሁለት አመት እስከ 12 አመት የእድሜ ክልል የሚገኙ ህፃናት ሁሉ እንዳገተ ያገኘውት መረጃ ያመለክታል:: የጁንታው ጥይቄ በድርድር ከሀገር አስወጡም አለዛ ያገትነውን እንገላለን እንደሆነም የተገኘው መረጃ ያመለክታል::
Re: ሰበር ዜና፣ ጁንታው ሃገረ ሰላምና ጉድጏድ ውስጥ ተከቧል!!!!
eyeru bushtinesh hamedgbi revulsion, keep on fantasizing, the war just started and wedimedhin Army is being preferentially liquidated as we speak .
Re: ሰበር ዜና፣ ጁንታው ሃገረ ሰላምና ጉድጏድ ውስጥ ተከቧል!!!!
ጁንታው እንደ አይጥ ጉድጓድ ውስጥ ተያዘ ነው የምትለኝ? አይ የጁንታ መጨረሻ!!

-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: ሰበር ዜና፣ ጁንታው ሃገረ ሰላምና ጉድጏድ ውስጥ ተከቧል!!!!
የአሸባሪው የትህነግ ቁንጮ ባለስልጣናት በጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን መከበባቸውን ከታማኝ ምንጭ ያገኘሁት መረጃ አስረድቷል።ቁንጮ ባለስልጣናቱ ቀለበት ውስጥ ገብተዋል ተብሏል።የአሸባሪው ትህነግ ባለስልጣናት የተከበቡት ትግርይ ውስጥ #አገረ ሰላም በሚባል ቦታ ነው።የአሸባሪው ቁንጮ ባለስልጣናት ያላቸው #ሁለት አማርጭ መሆኑ ተመላክቷል።ወይ እጅ መስጠት፣አሊያም ደግሞ መደምሰስ ነው። ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አቢይ አህመድ በዛሬው የፓርላማ ውሏቸው የጁንታው ቁንጮ ባለስልጣናት አገረ ሰላም ላይ መሽገው እንደሚገኙ መግለጻቸው ይታወሳል።
