Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 42324
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የትህነግ ወንጀለኞች የአፋርን ግንብ መዝለል አይችሉም ተባለ

Post by Horus » 11 Nov 2020, 02:10

በእኔ ግምት ከላይ ያሉት 10 ወይ 20 ሌቦች ቀድመው የሴት ቀሚስ በመልበስ፣ ሴት ሞኖኩሴ በመምሰል ግብጽ የገቡ ይመስለኛል ። እውነቱ በሂደት ይታያል።

ትልቁ ነገር ትህነግ የተባለው ድርጅትን አፍርሶ፣ ንብረቱን ወርሶ ህገ ወጥ ማድረግ ።

ከዚያም የሸሹት ሌቦች በሰው ስም የያዙዋችው የባንክ ገንዘብና ፎቆችን ተራ በተራ መውረስና ያገር ሃብት ማድረግ ነው።

Post Reply