Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

መንግስት የትግራይ ልዩ ኃይልን ቀሚስ ከመልበስ ይታደገው!

Post by Ejersa » 09 Nov 2020, 21:27

የትግራይ ልዩ ኃይል አባላት አብዛኛው ወልቃይት ጠገዴና ራያ ላይ ከዕዛቸው ተቋርጠዋል። ብዙዎቹ መሳርያ በልብስ ቀይረው እየሸሹ ነው። የወንድ ልብስ ያጡት ቀሚስ እየለበሱ ለመሸሸት እየሞከሩ ነው። ከዕዝ በመቋረጣቸው በርሃብ እየተጎዱ ነው።

ወልቃይት ጠገዴ ላይ መብራት ጠፍቷል። መብራት ቢኖርና የልዩ ኃይል አባላቱ በየሚሸሹበት ቲቪ ማየታቸው አይቀርም። ቢያንስ በክላሽ ቀሚስ የሚቆይሯቸው ይነግሯቸዋል። በመሆኑም መብራት እንዲኖር አድርጎ በቴሌቪዥን በየመሃሉ ጥሪ ያቅርብላቸው። በራያና ወልቃይት ጠገዴ ብቻ ሳይሆን በትግራይም ያሉት የልዩ ኃይል አባላት ቀሚስ ከመልበስ ይታደጋቸው። በየሚዲያው በዜና እና ፕሮግራሞቹ መሃል ጥሪ ይቅረብላቸው!