Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Post by Ejersa » 07 Nov 2020, 23:08

Please wait, video is loading...

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 07 Nov 2020, 23:14

እልልልልልልልልልልል :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
07 Nov 2020, 23:08
Please wait, video is loading...

pushkin
Member+
Posts: 9683
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Post by pushkin » 07 Nov 2020, 23:22

Please wait, video is loading...

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21320
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Post by Fiyameta » 07 Nov 2020, 23:28


😇 እልልልልልልልል 😇
እልልልልልልል 😇
እልልልልልልልልል 😇
😇 እልልልልልልልል 😇
እልልልልልልል 😇
እልልልልልልልልል 😇
😇 እልልልልልልልል 😇
እልልልልልልል 😇
እልልልልልልልልል 😇



Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Post by Kuasmeda » 07 Nov 2020, 23:43

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
07 Nov 2020, 23:08
Please wait, video is loading...


simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Post by simbe11 » 08 Nov 2020, 00:53

With all due respect for the brave Ethiopian soldiers fighting the shameless TPLF junta, we should never cheer the demise of our own brothers.
These guys are Ethiopians who happened to stand for the wrong case; and because the Ethiopian army came under fire, the army have every right, even obligation, to defend itself and punish the perpetrators. With all that, we should refrain from cheering the deaths of ourselves.
Also we don’t even know if these militants are volunteering for this mission. We are hearing about defectors by thousands.




Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Post by Za-Ilmaknun » 08 Nov 2020, 03:51

«የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ እስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል»
ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ
****************************

የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎችን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹም እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ አስታወቁ።

ለኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነው ከሀዲው የህውሓት ቡድን ካልተደመሰሰ ሀገር ሰላም እንደማትሆንም ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ ገልፀዋል።

ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ሠራዊቱን የግዳጅ እንቅስቃሴ አስመልክተው በተለይ ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት፣ የመከላከያ ሠራዊቱ ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮ ወደ ፊት እየገሠገሠ ይገኛል።

መከላከያ በከሀዲ ቡድኑ እጅ ያሉ ከባድ መሳሪያዎች ሙሉ በሙሉ ማውደሙን አመልክተው፣ እንደ ተምች በየቦታው ሠራዊቱን የከበበውን ኃይል እያራገፈ መሆኑን ጠቁመዋል። ትናንሽ ክፍሎችን ከቦ የነበረው ኃይልም በሠራዊታችን ታላቅ ጀግንነት ተደምስሰዋል ብለዋል። ከፍ ያለ ቁጥር ያለው የክልሉ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ ምርኮኛ እየሆነ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።

መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለሰራዊቱ እያሳየ ያለው ድጋፍ ከፍ ያለ የሞራል ልእልና እንዳላበሰውም አስታውቀዋል። ለኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነው ይህን ከሀዲ ቡድን በመደምሰስ የሕግ የበላይነትና ህገመንግስታዊ ስርዓት ለማረጋግጥ በብቃት እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።

የመከላከያ ኃይሉ ሕዝብ እንዳይጎዳ ለማድረግ ሕዝብ እና ጽንፈኛ ኃይሉን ለይቶ ለመምታት በጥንቃቄ እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም ጄኔራል ብርሃኑ ተናግረዋል።


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13164
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Post by DefendTheTruth » 08 Nov 2020, 06:35

simbe11 wrote:
08 Nov 2020, 00:53
With all due respect for the brave Ethiopian soldiers fighting the shameless TPLF junta, we should never cheer the demise of our own brothers.
These guys are Ethiopians who happened to stand for the wrong case; and because the Ethiopian army came under fire, the army have every right, even obligation, to defend itself and punish the perpetrators. With all that, we should refrain from cheering the deaths of ourselves.
Also we don’t even know if these militants are volunteering for this mission. We are hearing about defectors by thousands.
From the beginning that was my concern as well and I saw at one point this Ejersa guy posting some graphic images, which is morally low and irresponsible. If you care about Ethiopia then show your care for all of its parts and Tigray is part of Ethiopia, even when we are forced to fight this war. It is about being responsible or irresponsible citizen.

Your observation is well taken from my side.

Abdisa
Member+
Posts: 6271
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Post by Abdisa » 08 Nov 2020, 16:15

The best news of the day! Thanks for sharing! 8)
Za-Ilmaknun wrote:
08 Nov 2020, 03:51
«የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ እስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል»
ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ
****************************

የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎችን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹም እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ አስታወቁ።

ለኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነው ከሀዲው የህውሓት ቡድን ካልተደመሰሰ ሀገር ሰላም እንደማትሆንም ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ ገልፀዋል።

ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ሠራዊቱን የግዳጅ እንቅስቃሴ አስመልክተው በተለይ ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት፣ የመከላከያ ሠራዊቱ ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮ ወደ ፊት እየገሠገሠ ይገኛል።

መከላከያ በከሀዲ ቡድኑ እጅ ያሉ ከባድ መሳሪያዎች ሙሉ በሙሉ ማውደሙን አመልክተው፣ እንደ ተምች በየቦታው ሠራዊቱን የከበበውን ኃይል እያራገፈ መሆኑን ጠቁመዋል። ትናንሽ ክፍሎችን ከቦ የነበረው ኃይልም በሠራዊታችን ታላቅ ጀግንነት ተደምስሰዋል ብለዋል። ከፍ ያለ ቁጥር ያለው የክልሉ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ ምርኮኛ እየሆነ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።

መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለሰራዊቱ እያሳየ ያለው ድጋፍ ከፍ ያለ የሞራል ልእልና እንዳላበሰውም አስታውቀዋል። ለኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነው ይህን ከሀዲ ቡድን በመደምሰስ የሕግ የበላይነትና ህገመንግስታዊ ስርዓት ለማረጋግጥ በብቃት እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።

የመከላከያ ኃይሉ ሕዝብ እንዳይጎዳ ለማድረግ ሕዝብ እና ጽንፈኛ ኃይሉን ለይቶ ለመምታት በጥንቃቄ እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም ጄኔራል ብርሃኑ ተናግረዋል።

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Post by Weyane.is.dead » 08 Nov 2020, 17:02

Tplf are surrendering like no tomorrow. All tplf fighters are demoralised. There's no light at the end of the tunnel for tplf.


Post Reply