Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሜ/ጄ ገብረመድን ፍቃዱ (ወዲ ነጩ) በቁጥጥር ስር ውሏል!

Post by Ejersa » 07 Nov 2020, 07:48

ሜ/ጄ ገብረመድን ፍቃዱ (ወዲ ነጩ) የአጋዚ አዛዥ የነበረውና የመከላከያ መገናኛ ዘርፍ ሀላፊ በመሆን የሰራው ሰሜን እዝ ያለው ግንኙነት እንዲቋረጥና እርምጃ እንዲወሰድ በድብቅ ትዕዛዝ መስጠቱ ተረጋግጦ ትናንት ምሽት ሊያመልጥ ሲል በአዲስ አበባ ውስጥ በቁጥጥር ስር ውሏል።