Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

These licensed liars of Amhara Media outlets፡ Ethio 360, ESAT, zeHabesha etc are laughable stocks

Post by AbebeB » 06 Nov 2020, 16:11

የአማራ ሚልሻ የትግራይን ክልል አንድ ቦታ ባልተቆጣጠረበት ሁኔታ ላይ ከያዝነው ቦታ ይውጣ ተባለ በማለት አስመስለው ያወራሉ፡፡ የፕሮፓጋንዳው ዓላማ ግልጽ ነው፡፡ ፈሳሞቹ በማይችሉት ውጊያ ጠላ ጠጥተው እያቅራሩ ገብተውበት በትግራዋይ ተዋጊዎች ወጥ በወጥ ሁነዋል ማለት ነው፡፡ ስለዚህ እየሸሸ ነው ያሉት ማለት ነው፡፡ እናም አረፈን ጠላችንን በጠጣን ይሻል ነበረ ሳይሉ አልቀረም፡፡ በመሆኑም ለዚህ ሽፋን ለመስጠት እኛ ከተቆጣጠርነው የትግራይ ነጻ መሬት ውጡ ተብለን ወደ ቤታችን ተመልስን እያሉ ከሚስቶቻቸው ጋር እየቆዘሙ ለማውራት፡፡

ይኸነ ነው ወሬኛን አስሮ መግረፍ!