Please wait, video is loading...
ቆራጡ የአማራ ልጅ ዮሃንስ ቧያለው ብአዴን በአሸካይ ብልፅግናን ጥሎ ሊወጣና የአማራ ህዝብ ሊታደግ ይገባዋል አለ
ቆራጡ የአማራ ልጅ ዮሃንስ ቧያለው ብአዴን በአሸካይ ብልፅግናን ጥሎ ሊወጣና የአማራ ህዝብ ሊታደግ ይገባዋል አለ
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ቆራጡ የአማራ ልጅ ዮሃንስ ቧያለው ብአዴን በአሸካይ ብልፅግናን ጥሎ ሊወጣና የአማራ ህዝብ ሊታደግ ይገባዋል አለ
I think that is the first step needed. PP is nothing but a means to control the spinless ADP. There was a warning that the formation of a unified party could further help disenfranchise the AMhara people. It is now clear that ODP is controlling Bahr Dar and fully silencing the amhara voice even when Amharas are murdered every day. The Political group functioning in the country has become very immune to the mass murdering of Amharas. Unless the murderes are made to pay in kind, there isn't a let up to the institutionally entrenched cannibalism.
Re: ቆራጡ የአማራ ልጅ ዮሃንስ ቧያለው ብአዴን በአሸካይ ብልፅግናን ጥሎ ሊወጣና የአማራ ህዝብ ሊታደግ ይገባዋል አለ
Za-Ilmaknun ይህችን አዳምጣት እና በአብይ አሀመድ የሚመራው የኦሮም መንግስት ኢትዮጵያ እየወረረ መሆን ተመልከት!! ግዛኤው በጣም አስፈሪ ነው!!
"በአዲስ አበባ ባሉ የመንግስት መስርያ ቤቶች ለመቀጠር በአገሪቱ ከሚነገሩ ቋንቋዎች ቢያስ ቢያስ ሁለት ቋንቋዎች መናገር ግዴታ ነው!!" ኦነግ/አብይ አህመድ
በጣም በሚገርመው ሁኔታ ግንቦት 7 ውጭ አገር በነበረበት ወቅት "የድርጅቱ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ለመሆን ቢያስ ቢያስ ሁለት ቋንቋዎች መናገር ግዴታ ነው!!" ብሎ
"በአዲስ አበባ ባሉ የመንግስት መስርያ ቤቶች ለመቀጠር በአገሪቱ ከሚነገሩ ቋንቋዎች ቢያስ ቢያስ ሁለት ቋንቋዎች መናገር ግዴታ ነው!!" ኦነግ/አብይ አህመድ
በጣም በሚገርመው ሁኔታ ግንቦት 7 ውጭ አገር በነበረበት ወቅት "የድርጅቱ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ለመሆን ቢያስ ቢያስ ሁለት ቋንቋዎች መናገር ግዴታ ነው!!" ብሎ
Please wait, video is loading...