Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የአህዳዊው ትህነግ/ህወሀት የመስከረም 25 ፉከራ ከዚህ ጥቃቅንና አነስተኛ ትዕዛዝ አይዘልም አያልፍም!

Post by Hameddibewoyane » 05 Oct 2020, 15:03

ዶክተር አርከበ እቁባይ እና ዶክተር አዲስዓለም ባሌማን ጨምሮ በፌድራል መንግሥት ውስጥ የነበሩ 13 ተሿሚዎች እና 27 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት "ኃላፊነታችሁን በማቆም ወደ ድርጅታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ" የሚል ትዕዛዝ በህወሓት ተሰጥቷቸዋል።

ወ/ሮ ያየሽ ተስፋሁነይ በዛሬው የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ የተገኙ ብቸኛዋ የትግራይ ክልል ተወካይ ! ዛሬ በነበረው 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ የፓርላማ ዘመን 6ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ብቸኛዋ ትግራይ ክልል ተወካይ ወ/ሮ ያየሽ ተስፋሁነይ ተገኝተው ነበር።

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: የአህዳዊው ትህነግ/ህወሀት የመስከረም 25 ፉከራ ከዚህ ጥቃቅንና አነስተኛ ትዕዛዝ አይዘልም አያልፍም!

Post by pushkin » 05 Oct 2020, 16:40

Hameddibewoyane wrote:
05 Oct 2020, 15:03
ዶክተር አርከበ እቁባይ እና ዶክተር አዲስዓለም ባሌማን ጨምሮ በፌድራል መንግሥት ውስጥ የነበሩ 13 ተሿሚዎች እና 27 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት "ኃላፊነታችሁን በማቆም ወደ ድርጅታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ" የሚል ትዕዛዝ በህወሓት ተሰጥቷቸዋል።

ወ/ሮ ያየሽ ተስፋሁነይ በዛሬው የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ የተገኙ ብቸኛዋ የትግራይ ክልል ተወካይ ! ዛሬ በነበረው 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ የፓርላማ ዘመን 6ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ብቸኛዋ ትግራይ ክልል ተወካይ ወ/ሮ ያየሽ ተስፋሁነይ ተገኝተው ነበር።

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: የአህዳዊው ትህነግ/ህወሀት የመስከረም 25 ፉከራ ከዚህ ጥቃቅንና አነስተኛ ትዕዛዝ አይዘልም አያልፍም!

Post by Weyane.is.dead » 06 Oct 2020, 12:15

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
pushkin wrote:
05 Oct 2020, 16:40
Hameddibewoyane wrote:
05 Oct 2020, 15:03
ዶክተር አርከበ እቁባይ እና ዶክተር አዲስዓለም ባሌማን ጨምሮ በፌድራል መንግሥት ውስጥ የነበሩ 13 ተሿሚዎች እና 27 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት "ኃላፊነታችሁን በማቆም ወደ ድርጅታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ" የሚል ትዕዛዝ በህወሓት ተሰጥቷቸዋል።

ወ/ሮ ያየሽ ተስፋሁነይ በዛሬው የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ የተገኙ ብቸኛዋ የትግራይ ክልል ተወካይ ! ዛሬ በነበረው 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ የፓርላማ ዘመን 6ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ብቸኛዋ ትግራይ ክልል ተወካይ ወ/ሮ ያየሽ ተስፋሁነይ ተገኝተው ነበር።

EthioRedSea
Member
Posts: 4089
Joined: 31 Aug 2019, 11:55

Re: የአህዳዊው ትህነግ/ህወሀት የመስከረም 25 ፉከራ ከዚህ ጥቃቅንና አነስተኛ ትዕዛዝ አይዘልም አያልፍም!

Post by EthioRedSea » 06 Oct 2020, 16:51

TPLF will be the power that decides on the fate of Ethiopia and Eritrea. Thanks to Issayas
afeworqi's miscalculation, TPLF has the moral authority to represent Ethiopia and Tigray.

TPLF has the political and military might to control Ethiopia and
eritrea. All Ethnic groups support TPLF.

Ahmed Ali is a traitor. He is a stooge of Eritrea and has no moral authority to lead Ethiopia.

I do not like TPLF policy on Ethnic Federalism. But TPLF the lesser evil. Otherwise Ethiopia will go back to amhara domination, which is counterproductive.


Post Reply