Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
free-tembien
Member
Posts: 1702
Joined: 02 Jul 2015, 20:56

ሰበር! የጀርመን ቄሮ 3 የጀርመን ክልሎች እንዲፈርሱ ጠየቀ

Post by free-tembien » 05 Oct 2020, 17:30

እነዚህ እምብርት ስለሆኑ ክልል ሊሆኑ አይችሉም ብሎ :lol: :lol: :lol:
https://en.wikipedia.org/wiki/States_of_Germany


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ሰበር! የጀርመን ቄሮ 3 የጀርመን ክልሎች እንዲፈርሱ ጠየቀ

Post by AbebeB » 05 Oct 2020, 17:43

free-tembien wrote:
05 Oct 2020, 17:30
እነዚህ እምብርት ስለሆኑ ክልል ሊሆኑ አይችሉም ብሎ :lol: :lol: :lol:
https://en.wikipedia.org/wiki/States_of_Germany

free-tembien,
የጀርመን ቄሮ ይህን አይልም፡፡ ምክንያቱም በርሊን፤ ብረመንና ሀምቡርግ ክልሎች ሁሉም የጀርመን ክልሎች እንጂ የሰፋሪዎች ክልል አይደሉም፡፡ በሌላ አነጋገር ሰፋሪ በነዚህ ከተሞች ሰፍሮ ክልል ልሁን አላለም፡፡ ያገረው ሕዝብ (ነባር ጀርመናዊው) ነው በነዚህ ክልል ባለቤትነት የተዋቀረው፡፡

ለሰፋሪማ ማን የክልልነት መብት ይሰጣል?

ስለዚህ የኦሮሚያ ቄሮም ሰፋሪ የኦሮሚያን ምድር ሕግ በማክበር በቁመቱ ልክ መኖር ብቻ ይችላል ነው ያለው፡፡

free-tembien
Member
Posts: 1702
Joined: 02 Jul 2015, 20:56

Re: ሰበር! የጀርመን ቄሮ 3 የጀርመን ክልሎች እንዲፈርሱ ጠየቀ

Post by free-tembien » 05 Oct 2020, 19:46

AbebeB wrote:
05 Oct 2020, 17:43
denkoro kebt agame.

Post Reply