Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 05 Oct 2020, 17:43
free-tembien,
የጀርመን ቄሮ ይህን አይልም፡፡ ምክንያቱም በርሊን፤ ብረመንና ሀምቡርግ ክልሎች ሁሉም የጀርመን ክልሎች እንጂ የሰፋሪዎች ክልል አይደሉም፡፡ በሌላ አነጋገር ሰፋሪ በነዚህ ከተሞች ሰፍሮ ክልል ልሁን አላለም፡፡ ያገረው ሕዝብ (ነባር ጀርመናዊው) ነው በነዚህ ክልል ባለቤትነት የተዋቀረው፡፡
ለሰፋሪማ ማን የክልልነት መብት ይሰጣል?
ስለዚህ የኦሮሚያ ቄሮም ሰፋሪ የኦሮሚያን ምድር ሕግ በማክበር በቁመቱ ልክ መኖር ብቻ ይችላል ነው ያለው፡፡