Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

አብይ እና ደፂ፤ የህዳሴውን ግድብ በተመለከተ!

Post by Ejersa » 10 Sep 2020, 12:32

ዶ/ር አብይ በዕየለቱ ጠዋት አንድ ሰዓት ላይ የህዳሴው ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጋር ስልክ በመደወል የሥራውን ሂደት በቅርበት ይከታተላል። በአንፃሩ ዶ/ር ደብረጽዮን ለቀድሞው የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢ/ር ስመኘው "ከአሁን በኋላ ስልክ ብትደውል አላነሳም" ብሎ እንዴት ያመናጭቀው እንደነበር የሚያሳየው የኢሜይል ማስረጃ እንሆ።