Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ትግራይ የገዳን ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ልትገዳደር? ቀኝም ነፈሰ ግራ ግን ከእንግዲህ የሚሻሻል ሕገ መንግስት የክልሎችን ምርጫ መብት ድርድር እንዳይቀርብበት አድርጋለች፡፡

Post by AbebeB » 07 Sep 2020, 16:35

በኦሮሞ ገዳ ሥርዓት መሠረት የሚደረግ ምርጫን ትገዳደራለች ባንልም እንኳ ትግራይ ለክልሎች ተምሳሌት ሆና ግን ወጥታለች፡፡ ሕገ-መንግስት ከእንግዲህ የሚሻሻል ከሆነ የክልሎችን ምርጫ የማካሄድ መብት እንደ አንቀጽ 39 ድርድር የማይካሄድበት ተደርጎ እንዲቀረጽ መሠረት ጥላለች፡፡

አሚን በል ቆመጣ ነፍጠኛ!