ነገ ጳጉሜ 4 ትግሬ ከቀረው አገር አቀፍ የክልሎች ፌዴሬሽን ወጥቶ የራሱን ምርጫ አድርጎ መንግስት ይመርጣል ። ልክ ያ ሲሆን ለ29 አመት የነበረው አገር አቀፍ ፌዴሬሽን ከደቡብ ቀጥሎ ያፈርሰዋል ። ከዚያ በኋላ አዲስ እንቲቲ ካልተፈጠረ በቀር የድሮ እስትራክቸር ዲፌክቲቭ የሆነ በመሰረቱ የፈረሰ ተቋም ነው የሚሆነው ።
የዚህ ሁሉ ትርጉም መሆን ያለበት ይህ ነው። ብልጽኛም ሆነ ሌሎቹ ናኡስ ክልሎች፣ ኢዜማም ሆነ ሌሎች ፓርቲዎች ይህ መላ ቅጡ የጠፋው የክልል ጽንሰ ነገር ወዲያ በመርወር አዲስ ፌዴርሽ የሚያቆም ጉባኤ መጥራትና ለዘር ፖለቲካ ላንዴም ለሁሌም መፍቴ ማቅረብ ያለው ታላቅ ግዲታ ነው።
በኢትዮጵያ አንድም ክልል ተገንጥሎ አገር አይሆንም ። ያንን ተረት በመርሳት እውነተኛን በሽታ ማከሚያ ግዜው አሁን ነው ።