Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

ብዙ ሕዝብ በግድ ኦሮሞ የተደረገ እንጂ ኦሮሞ አይመስለኝም

Post by simbe11 » 27 Aug 2020, 23:23

ስርፀ ደስታ ብዙ ህዝብ በግድ ኦሮሞ ተደረገ እንጂ ኦሮሞ አይመስለኝም ይላል፡፡
ነገር ግን እኔ እላለሁ ብዙ ህዝብ ኦሮሞ ነው ማለት ኢትዮጵያ ኦሮሞ ነች ማለት አይደለም፡፡
ኢትዮጵያዊነት ከዘር በላይ ነው !!!!!

https://www.ethiopoint.com/amharic/archives/109771