Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13013
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Republic of Tigray has now a new Foreign Minister

Post by Thomas H » 25 Aug 2020, 12:24

Yeha Press
20h ·
"ኢትዮጵያ በፖለቲካዊ ሕገ-መንግስት ላይ የቆመች ሀገር እንጂ በቅብአ እግዝአብሔር የተሰራች መንፈሳዊ ሀገር አይደለችም ብለን ነው የምናምነው። ስለሆነም በአንድ አገር የሚያኖረን የጋራ ውል የማይክበር ከሆነ ኢትዮጵያ ልትበታተን ትችላለች። እኛ የመጀመሪያዎቹ በታኞች ላለመሆን ነው እየጣርን ያለነው። ከዚህ ውጭ እንደ ድሮ የሀገሪቱ ሸክም ተሸክመን፤ መስዋእትነት ከፍለን የምናስተካክለው ነገር አይኖርም።"
የትግራይ አጋርነት ፅ/ቤት (ትግራይ ከአለም አቀፍ ማህበረሰብ ጋር ለሚኖራት የዲፕሎማሲ ግንኙነት ለማጠናከር የተከፈተ አዲስ ፅ/ቤት ነው) ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ወንድሙ አሳምነው ለቢቢሲ ከሰጡት ሀሳብ የተወሰደ




Source: https://www.facebook.com/haftay.hailay

Thomas H
Senior Member
Posts: 13013
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: Republic of Tigray has now a new Foreign Minister

Post by Thomas H » 26 Aug 2020, 13:38

ከእንደዚህ ዓይነት ጦጣዎች ጋር ላለመኖር ብለን ነው ወደ አውሮፓ ሕብረት መሄድ የምንፈልገው
How to prevent coronavirus spread in our neighbour Ethiopia


Post Reply