Mesqel (ዐረፋ) is Upon Us: Gurage - The Perfume of Ethiopia !! ጉራጌ የኢትዮጵያ ከረሜላ !!! አንድ ቀን በጉራጌ ሴራ መስቀልና አረፋ አንድ ቀን ይውላሉ
Last edited by Horus on 26 Aug 2020, 03:03, edited 3 times in total.
Re: Mesqel is Upon Us: Gurage - The Perfume of Ethiopia !! ጉራጌ የኢትዮጵያ ከረሜላ !!!
ተመልከቱ እንዴት መስቀልና አረፋ አንድ በዓል እንደሆነ !!!
Re: Mesqel (ዐረፋ) is Upon Us: Gurage - The Perfume of Ethiopia !! ጉራጌ የኢትዮጵያ ከረሜላ !!! አንድ ቀን በጉራጌ ሴራ መስቀልና አረፋ አንድ ቀን ይ
ልብ በሉ ይህ ምትሰሙት ዝርዝር የአረፋ ባህል እንዳለ ክርስቲያኑ ክስታኔ የሚያደርገውን ነው። ቃሉ ጭምር ማለት ነው ፣ አዳምና እርግፎን . ይህ ነው የጉራጌ ኤሰንስ .. መሪ ማለት ጓደኘት ማለት ነው። ጉራጌ አንዱ ፈጣሪን ሙስሊሙ አላህ ሲለው ክርስቲያኡ እዝጌር (እግዚአብሄር) ብለው የሚያመልኩ ሕዝብ ነን ።
Re: Mesqel (ዐረፋ) is Upon Us: Gurage - The Perfume of Ethiopia !! ጉራጌ የኢትዮጵያ ከረሜላ !!! አንድ ቀን በጉራጌ ሴራ መስቀልና አረፋ አንድ ቀን ይ
መስቆ የጀኞቹ የነ ከተማ፣ የነደስታ፣ የነዳምጠው አገር ... ጎጌቲ የኢትዮጵያ ተጋድሎ ምስክር !!!!
Re: Mesqel (ዐረፋ) is Upon Us: Gurage - The Perfume of Ethiopia !! ጉራጌ የኢትዮጵያ ከረሜላ !!! አንድ ቀን በጉራጌ ሴራ መስቀልና አረፋ አንድ ቀን ይ
በመሰረቱ ከመስቃን ጋር አንድ ቋንቋ ሚናገሩት ክስታኖች መስልቀን እንዲህ ይሉታል ። በግዜ ርዝመት ክስታኔና መስቃን መስቀልና አረፋን አንድ ቀን እንደ ሚያከብሩ አልጠራጥርም !!!!