Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!

Post by Ejersa » 25 Aug 2020, 14:47

Please wait, video is loading...
በደቡብ ኦሮሚያ ያለዉ የኦኔግ ሸኔ በሁለት ተከፍሎ ከባለፈዉ ሳምንት ጀምሮ እርስ በራስ ሲዋጉ ነበር። ከሁለቱም በኩል ከ15 የማያንስ እንደሞቱ ታውቋል:: ክፍፍሉ በጦር መሪ በጃል ጎልቻ ድሂንጎ ጎዳናና በምክትሉ ገመቹ አቦዬ ሲሆን ጎልቻ ሸሽቶ ሲአሎ እንደገባና ትናንት ወዴ ሶሎሎ ሙካታኖ ተመልሶ ሲመጣ የገመቹ ቡድን ቁጥጥር ስር እንዳዋለዉ ተረጋግጧል ። የትናንትናዉ ጦሪነት ደግሞ ቦረና ዞን ድሬ ወረዳ መጋዶ ቀበሌ ልዩ ስሙ አላ ዲምቱ ዛሬም ማምሻውን የቀጠለ ሲሆን ስምንት ያህል የኦነግ/ሸኔ ወታደሮች ተገሏል። ከተገደሉት ውጥ አንድ ሴት ቆስላ ነበር ዛሬ ሞታለች። በሚዮ ወረዳ ደግሞ 4 የኦነግ/ሸኔ ሲገደሉ 2 ተይዞ 7 ያህል የቆሰሉ ሲሆን በሞያሌ ደግሞ 2 ተይዞ አራት ተገድሏል። ባጠቃላይ 8 የኦኔግ ሸኔ ካምፕ ተደምስሷል። ከስር በምስል ላይ የምታዩት መኪና ኦነግ/ሸኔ አስገድዶ ስጠቀሙበት የነበረ ንብረትነቱ የኬንያ መኪና ሲሆን ዛሬ ለሞያሌ ኢሚግሬሽን የኢትዮጵያ መንግስት አስረክቧል


ቦረና ዞን ድሬ ወረዳ መጋዶ ቀበሌ ልዩ ስሙ አላ ዲምቱ አካባቢ ትናት ከኦነግ/ሸኔ ጋር በተደረገው ጦርነት ስምንት ያህል የኦነግ/ሸኔ ወታደሮች ተገሏል። ከተግደሉት ውስጥ ከስር በምስል የምታይዋት ቢሊሴ የምትባለው የኦነግ/ሸኔ ሴት ወታደር ቆስላ በመንግስት ቁጥጥር ስር ሆና የነበር ቢሆንም ዛሬ ሞታለች።

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!

Post by AbebeB » 25 Aug 2020, 15:36

Jaal Bilisee resurrected. She is about to show you who exactly she is:


Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!

Post by Ejersa » 25 Aug 2020, 15:45

ምቀኛ ወያኔ በሚስቱ እህት እምስ ይቀናል አሉ! ምነው አቤ ወያኔው እየተፈረካከሰ ባለው የኦነግ ሸኔ ውድቀት ታቃስታለህ። በቀርቡ አፈሙዛችን የ መቀሌው ሜቀዶንያ የጡረታ ማእከል (አክሱም ሆቴል) ላይ ይዞራል :lol:
AbebeB wrote:
25 Aug 2020, 15:36
Jaal Bilisee resurrected. She is about to show you who exactly she is:


Qurunde
Member
Posts: 450
Joined: 18 Feb 2014, 10:42

Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!

Post by Qurunde » 25 Aug 2020, 16:19

Jaal Bilise is very happy today and celebrating the day with dance.
Please wait, video is loading...

Abere
Senior Member
Posts: 14886
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!

Post by Abere » 25 Aug 2020, 16:37

እኛን ከሚረብሹ ለምን ማድጋስካር ሄደው ከሊመር /lemurs/ መካከል አይታኮሱም። ሽሮ ቢደነፋ ድስቱ እስኪ ወጣ ነው።

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!

Post by Hameddibewoyane » 25 Aug 2020, 17:18

:lol: :lol: :lol: :lol:
Abere wrote:
25 Aug 2020, 16:37
እኛን ከሚረብሹ ለምን ማድጋስካር ሄደው ከሊመር /lemurs/ መካከል አይታኮሱም። ሽሮ ቢደነፋ ድስቱ እስኪ ወጣ ነው።

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ኦነግ ሸኔ እየተፈረካከሰ ነው!

Post by pushkin » 25 Aug 2020, 17:59

:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
25 Aug 2020, 15:45
ምቀኛ ወያኔ በሚስቱ እህት እምስ ይቀናል አሉ! ምነው አቤ ወያኔው እየተፈረካከሰ ባለው የኦነግ ሸኔ ውድቀት ታቃስታለህ። በቀርቡ አፈሙዛችን የ መቀሌው ሜቀዶንያ የጡረታ ማእከል (አክሱም ሆቴል) ላይ ይዞራል :lol:
AbebeB wrote:
25 Aug 2020, 15:36
Jaal Bilisee resurrected. She is about to show you who exactly she is:


Post Reply