Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 14887
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

በመለስ ዜናዊ ሙት ዓመት ሣምንት ለምን የአበበ ገላውን ስም ማጥፋት አስፈለገ? በእውነት ወያኔ 3-5 ሚልዮን ዐማራ ዘር ሲያፀዳ የሌሎች ምክር እየጠየቀ ነበር እንዴ? ወሬኛ ህዝብ መቼም ነፃ

Post by Abere » 21 Aug 2020, 15:47

በመለስ ዜናዊ ሙት ዓመት ሣምንት ለምን የአበበ ገላውን ስም ማጥፋት አስፈለገ? በእውነት ወያኔ 3-5 ሚልዮን ዐማራ ዘር ሲያፀዳ የሌሎች ምክር እየጠየቀ ነበር እንዴ? ወሬኛ ህዝብ መቼም ነፃ አይወጣ። በጉቦኛ እና ወሬኛ ጋዜጠኛ ወሬ እንጅ ነፃነት አያጠግብም።