Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ዜና፦ የኦነግ/ሸኔ አባላት በየአቅጣጫው እጃቸውን ለመንግስት እየሰጡ ነው!

Post by Hameddibewoyane » 20 Aug 2020, 05:23

በጉጂ አካባቢ ይንቀሳቀሱ የነበሩ የኦነግ/ሸኔ አባላት ከነ መሳሪያቸው በሰላማዊ መንገድ ለመታገል እጃቸውን ሰተውል:: የቀድሞ የምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አበራ ቡኖ እንደግልፁት እነዚህ ወጣቶች በአሁን ሰአት በአካባቢው የሚገኝ የጦር ካምፕ እንደሚገኙ ገልፀው በቀጣይ ስለሚሰሩ ስራዎች በሂደት እንደምያዩ ገልፀዋል:: ጄኔራሉ የአካባቢው ሰዎችንም በተደረገው እንቅስቃሴና ትብብር አመስግነዋል::

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና፦ የኦነግ/ሸኔ አባላት በየአቅጣጫው እጃቸውን ለመንግስት እየሰጡ ነው!

Post by Ejersa » 20 Aug 2020, 05:38

Please wait, video is loading...

Post Reply