Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ከበቀቀኖቹ የማደንቀው ሀብታሙ አያለውን ነው፡፡ ከውስጥ አዋቂ ጋር አትዝመት የሚለው ቀድሞ ገብቶታል፡፡

Post by AbebeB » 18 Aug 2020, 18:45

ከበቀቀኖቹ እና ከአጭቤው ማን የበለጠ ከሰረ
ትግራይ ወደ ምርጫ አማራ ወደ ሩጫ


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ከበቀቀኖቹ የማደንቀው ሀብታሙ አያለውን ነው፡፡ ከውስጥ አዋቂ ጋር አትዝመት የሚለው ቀድሞ ገብቶታል፡፡

Post by Za-Ilmaknun » 18 Aug 2020, 18:51

and AbeKebe wede Bisidimo... :lol: :lol:

Happy for you to finally come out and claimed your true identity. You should only be proud of who you are. Being a Tigraway isn't a liability as some would make you believe. It is what it is.. :mrgreen: :mrgreen:

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ከበቀቀኖቹ የማደንቀው ሀብታሙ አያለውን ነው፡፡ ከውስጥ አዋቂ ጋር አትዝመት የሚለው ቀድሞ ገብቶታል፡፡

Post by AbebeB » 18 Aug 2020, 21:52

Za-Ilmaknun wrote:
18 Aug 2020, 18:51
and AbeKebe wede Bisidimo... :lol: :lol:

Happy for you to finally come out and claimed your true identity. You should only be proud of who you are. Being a Tigraway isn't a liability as some would make you believe. It is what it is.. :mrgreen: :mrgreen:
pls don't drag me to leper's sefer of insult.

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ከበቀቀኖቹ የማደንቀው ሀብታሙ አያለውን ነው፡፡ ከውስጥ አዋቂ ጋር አትዝመት የሚለው ቀድሞ ገብቶታል፡፡

Post by Za-Ilmaknun » 19 Aug 2020, 05:46

በምዕራብ ጉጂ ዞን 32 የኦነግ ሸኔ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው እጃቸውን ለመንግስት ሰጡ

(ኢዜአ) የጥፋት ተልእኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 32 የኦነግ ሸኔ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳ እጃቸውን ለመንግስት ሰጡ፡፡
ኦሮሞን ነጻ እናውጣ በሚል ሽፋን ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን የመግደል፣ የህዳሴውን ግድብ የማደናቀፍና ሌሎች የመሰረተ ልማት ተቋማትን የማጥቃት ተልእኮ ተቀብለው እንደነበር ገልጸዋል፡፡
እጃቸውን ከሰጡ የኦነግ ሸኔ አባላት መካከል አቶ ገልማ ቡሌ በትግል ስም ዲናራሳ የተባሉት የጥፋት ተልእኮውን ለማሳካት ወታደራዊ ስልጠና መውሰዳቸውን ተናግረዋል፡፡

የጥፋት መንገድን በመከተል የክልሉን ህዝብ ነጻ ማውጣት እንደማይቻል በመገንዘብ፣ ችግርም ካለ በውይይትና ድርድር በመፍታት በሰላማዊ መንገድ ለመታገል እጃቸውን እንደሰጡ ገልጸዋል፡፡

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ከበቀቀኖቹ የማደንቀው ሀብታሙ አያለውን ነው፡፡ ከውስጥ አዋቂ ጋር አትዝመት የሚለው ቀድሞ ገብቶታል፡፡

Post by AbebeB » 19 Aug 2020, 23:18

Za-Ilmaknun wrote:
19 Aug 2020, 05:46
በምዕራብ ጉጂ ዞን 32 የኦነግ ሸኔ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው እጃቸውን ለመንግስት ሰጡ

(ኢዜአ) የጥፋት ተልእኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 32 የኦነግ ሸኔ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳ እጃቸውን ለመንግስት ሰጡ፡፡
ኦሮሞን ነጻ እናውጣ በሚል ሽፋን ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን የመግደል፣ የህዳሴውን ግድብ የማደናቀፍና ሌሎች የመሰረተ ልማት ተቋማትን የማጥቃት ተልእኮ ተቀብለው እንደነበር ገልጸዋል፡፡
እጃቸውን ከሰጡ የኦነግ ሸኔ አባላት መካከል አቶ ገልማ ቡሌ በትግል ስም ዲናራሳ የተባሉት የጥፋት ተልእኮውን ለማሳካት ወታደራዊ ስልጠና መውሰዳቸውን ተናግረዋል፡፡

የጥፋት መንገድን በመከተል የክልሉን ህዝብ ነጻ ማውጣት እንደማይቻል በመገንዘብ፣ ችግርም ካለ በውይይትና ድርድር በመፍታት በሰላማዊ መንገድ ለመታገል እጃቸውን እንደሰጡ ገልጸዋል፡፡
Za-Ilmaknun,
32 የኦነግ አባላት እጅ ሰጡ ከተባሉት 5ቱ ፍ/ቤት ቀጠሮ ላይ ያሉና 27 አርሶአደሮች መሆናቸውን የPP ምንጮች አጋለጡ፡፡
ለዚህና ተጨማሪ የኦነሠ የሰሞኑ ርምጃ ይህን ይከተሉ፡፡

https://kichuu.com/tarkaanfii-fi-sochii ... an-oromoo/

https://ayyaantuu.org/afaan-oromoo/qoph ... a-19-2020/


Post Reply