Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13013
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

የአራት ኪሎ ውስጥ አዋቂ: የንጉሡ ጥላሁን እና የአዳነች አቤቤ ሥልጣን መልቀቅ ሚስጥር

Post by Thomas H » 18 Aug 2020, 15:30

በፈጠራ ወሬው የሚታወቀው ንጉሡ ጥላሁን- የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነ
የታገቱት የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተለቀቁ ብሎ የፈጠራ ወሬ ለሠራ ሰው ይሄ ሹመት ትክክለኛ ነው::
አሁን በቅርቡ ከንጉሡ ጥላሁን የሚከተለውን እንሰማለን::
"በአገራችን በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ የሥር እድሎች ፈጥረን ነገር ግን ከፍተኛ የሰው ኃይል እጥረት ስለ አጋጠመን ከፊሊፒንስ እና ከኤርትራ 4 ሚሊዮን ሠራተኞች ለማስገባት ፕሮሰስ ላይ ነን::"


በነገራችን ላይ አዳነች አቤቤ ከጠቅላይ አቃቤ ሕግ የተነሳችው ትግርኛ ስትናገር እጅ ከፍንጅ ስለተያዘች ነው