Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመመስረት ኦፊሴላዊ ጥያቄ በ07/12/2012 ዓ/ም ለአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን አፈ-ጉባኤ ጽ/ቤት ለዞን ም/ቤት ቀርቧል።

Post by AbebeB » 16 Aug 2020, 11:57

Good news!
የአገው ህዝብ ራሱን በራሱ የማስተዳደር መብት ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ የአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለመመስረት በ07/12/2012 ዓ/ም ለአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን አፈ-ጉባኤ ጽ/ቤት ለዞን ም/ቤት ቀርቧል።

የክልልነት ጥያቄው በሰነድ ተዘጋጅቶ የቀረበላቸው አፈጉባኤው፡ ዛሬ በተጠናቀቀው የምክርቤቱ ጉባኤ ለውይይት አላቀረቡትም፤ ጥያቄውን ማፈን መርጧል። የአገው ህዝብ ህገ መንግስታዊ ራሱን በራሱ የማስተዳደር መብት ማፈን በፍፁም አይቻልም።

በህዝባዊ ትግል እውን ይሆናል!!

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመመስረት ኦፊሴላዊ ጥያቄ በ07/12/2012 ዓ/ም ለአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን አፈ-ጉባኤ ጽ/ቤት ለዞን ም/ቤት ቀርቧል።

Post by AbebeB » 16 Aug 2020, 22:18

AbebeB wrote:
16 Aug 2020, 11:57
Good news!
የአገው ህዝብ ራሱን በራሱ የማስተዳደር መብት ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ የአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለመመስረት በ07/12/2012 ዓ/ም ለአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን አፈ-ጉባኤ ጽ/ቤት ለዞን ም/ቤት ቀርቧል።

የክልልነት ጥያቄው በሰነድ ተዘጋጅቶ የቀረበላቸው አፈጉባኤው፡ ዛሬ በተጠናቀቀው የምክርቤቱ ጉባኤ ለውይይት አላቀረቡትም፤ ጥያቄውን ማፈን መርጧል። የአገው ህዝብ ህገ መንግስታዊ ራሱን በራሱ የማስተዳደር መብት ማፈን በፍፁም አይቻልም።

በህዝባዊ ትግል እውን ይሆናል!!
The map of Kingdom of Zagwe is in the make. Victory belongs to the subjugated nations!

Post Reply