Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: A POEM DEDICATED TO ATO ASHAGRE: POOR ETHIOPIA: አባይን ከደፈረው መሪ ወደ ግጥምን የደፈረ ወፈፌ መሪ ተሸጋገረች.

Post by TGAA » 14 Aug 2020, 23:42

እኔ ብነካ መንግስታችን ተነካ ብለው ከሰበታ፣ ከሱሉሉታ ነቅለው ሊመጡልኝ ነበር ብሎ ሲናገር ያልተረዳው ነገር ቢኖር ምን ያህል የናንተ የጎሳ ዋሻ አስተሳሰብ እንደበከለው ባለመረዳት ነው፡ ስንኖር ኢትዮጵያዊ ስንሞት ኢትዮጵያ ነን ብሎ ለተናገረ ሰው ፤ ሰበታና ሱሉልታ ይደርሱልኛል ብሎ ሲናገር እንደምሰማት የሚያስቅ ነገር የለም ፡ ኢትዮጵያ እያለ ሱሉልታ ይደርሱልኛል ፡ አየህ ጭንግፍ ሀሳብ እናንተ ተሸክማቸሁ የምትኳትኑት አብይም እንደ ጉንፋን ሲይዘው የናንተን ቫይረስ ነው ሲያነጥስ የሚያወጣው፡ ጉንፋኑን እንተገሳዋልን ከናንተ ካንሰር አንጻር ፡፡ ምንግዜም የኢትዮጵያን ታላቅነት ሲናገር ሲያያችሁ በተለይም ደግሞ አብይ ሲናገረው ዛራችሁ ይነሳይ ፤ጨሌህን አጥልቀህ ዛርህ እስኪወጣልህ ድረስ ማጓራት ትችላለህ፡፡ ስለዚህ ይህንን ሆድጂፖጂ ዝባዝንክ ግጥም ነው ብለህ ሰው ፊት ባታቀርበው ይሻልህ ነበር ፡