Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40302
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የቱለማ ኦሮሞ እስላማዊ አክራሪ ጃዋርን ልክ እያስገባ ነው !!

Post by Horus » 27 Jul 2020, 03:24


እነ ሟቹ ሲሳይ ኢብሳ እና አራርሶ ቢቂላ ትክክለኛ የሸዋ ኦሮሞች !!! ኦሮሞ ለባህሉና ቋንቋው ሊታገል ይሞክራል ፣ ግ ን እነጃዋር ኦሮሞን አረብኛ ተናጋሪ፣ ጀለቢይ ለባሽ፣ ቁራን አነብናቢ ያረብ አሽከር ነ የሚያደርጉት



እነhttps://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=227357&start=20

Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: የቱለማ ኦሮሞ እስላማዊ አክራሪ ጃዋርን ልክ እያስገባ ነው !!

Post by Guest1 » 27 Jul 2020, 04:52

እነ ሟቹ ሲሳይ ኢብሳ እና አራርሶ ቢቂላ ትክክለኛ የሸዋ ኦሮሞች !!! ኦሮሞ ለባህሉና ቋንቋው ሊታገል ይሞክራል ፣ ግ ን እነጃዋር ኦሮሞን አረብኛ ተናጋሪ፣ ጀለቢይ ለባሽ፣ ቁራን አነብናቢ ያረብ አሽከር ነ የሚያደርጉት

ከላይ የሰፈረውን ኣላለም!!!
በአጭሩ የተናገረው ኢትዮጵያን በደማችን በአጥንታችን የገነባን እኛ ኢትዮጵያዊ ነን። ከብዙ ብሄሮች ጋር ተጋብተን ተዋልደናል። ዘረኞችም ኣይደለንም። ጠላቶታችን የሚከፋፍሉን ናቸው። እንኳን ለኢትዮጵያ ለአፍሪካም እንበቃለን።

Wedi
Member+
Posts: 8600
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የቱለማ ኦሮሞ እስላማዊ አክራሪ ጃዋርን ልክ እያስገባ ነው !!

Post by Wedi » 27 Jul 2020, 08:04

We knew it from the beginning!!

Horus
Senior Member+
Posts: 40302
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የቱለማ ኦሮሞ እስላማዊ አክራሪ ጃዋርን ልክ እያስገባ ነው !!

Post by Horus » 27 Jul 2020, 22:19

ዛሬ ዳዉድ ኢብሳን የተካው አራርሶ ቢቂላ እንደ ስሙ ከሆነ የሸዋ ልጅ ይመስላል !!!

Post Reply