Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: እነ ነውር ጌጡ ህውሓቶች ግድቡን በተመለከተ እንዲህ ብለዋል!

Post by TGAA » 22 Jul 2020, 18:20

በኢትዮጵያዊነት የሰከረ ፤ ጎጃም ከሚለማ ሲናይ በረሀ ቢለማ ይሻለኛል የሚል ኢትዮጵያዊነት የሰከረ፤ ከአብይ አልሲሲ ይሻለኛል በሚል በኢትዮጵያዊነት የሰከረ ወያኔ፤ ከአማራ ሱዳን ይሻለኛል የሚል ኢትዮጵያዊነት የሰከረ፤ የተታገልነው ለትግራይ ብለን ነው እንጂ ለኢትዮጵያ ብለን አይደለም የሚል ኢትዮጵያዊነት የሰከረ አመራር፤ የኢትዮጵያ ባንዲራ ጭርቅ ነው ብሎ የሚሳደብ በኢትዮጵያዊነት የሰከረ ወያኔ፤ በኢትዮጵያዊነት የሰከሩ ሲል ይህ ግልገል በትልቁ መወንጀሉ ይመስላል፤ ቀፎ፤ እየበከቱ የሚሄዱ ፍጥረቶች

Post Reply