Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MatiT
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 16 Feb 2013, 10:18

°ሻብያ ማለት° <አንድ አቋም, ሃቅና የማይለወጥ> * ከ11 ዓመት በፊት የተሰጠ መግለጫ ለሃቀኛ መርገጫ የኤርትራ መንግስትና የህዝባዊ ግንባር በነጠረ ሁኔታ የሚያበራ መሪ ሃሳብ * ከሻብያ

Post by MatiT » 21 Jul 2020, 14:11

በሁኔታዎች የማይቀየር ኣቋም --- የነጠረ መልእክት ለኢትዮጵያ ህዝብ፡

ከ11 ዓመት በፊት የተሰጠ መግለጫ ለሃቀኛ መርገጫ የኤርትራ መንግስትና የህዝባዊ ግንባር በነጠረ ሁኔታ የሚያበራ መሪ ሃሳብ…………

ለነኚ 2018 የተከሰተውን ሰላም ተጠቅመው፡ ጫፉን ይዘው ትንተና ለመስጠት ለሚሯሯጡ ወገኖች፡ የኤርትራን መንግስት የነጠረ ኣስተሳሰብ እንደሚከተለው እናቀርባለን፡፡

"የድንበር ግጭት ከተነሳ በኋላ ወያነ እውነቱን ሸፍኖ ስለ ወደብ ይናገር እንደነበረ ይታወሳል። ' ኢትዮጵያ ያለ ወደብ (ባህር በር) ቀረች እያለ የሌሎች ኣጫፋሪዎች ወሬም ገኖ ነበር፡ መታወቅ ያለበት 'ወደብ' በር ከመሆን ኣልፎ ሌላ ትርጉም የለውም። ኣስፈላጊነቱ ኣጋኖ ማቅረብ ትርጉም የለውም፡፡ በኤርትራና በኢትዮጵያ ህዝብ የነበረውን ዝምድና ከተሻሻለ ወደባችን ለኢትዮጵያ ህዝብ ጥቅም የማይውልበት ምክንያት ምንም የለም፡፡ ኢትዮጵያ 'በኤርትራ ወደብ መጠቀም እፈልጋለሁ' ካለች፡ የማትጠቀምበት ምክንያት የለም። ውግያ በነበረበት ግዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ረሃብ ገብቶ ነበር፡ ግብረ-ሰናይ ማህበሮች በኣሰብ እርዳታ ለማግባት ይፈቀድልን ብለው በጠየቁን ግዜ እምቢ ኣላልንም። ምክንያቱ በረሃብ የተጎዱ ኢትዮጵያውያኖች በወያነ ሰበብ ችግር ላይ እንዲወድቁ ፍላጎታችን ስላልነበረ። በተቃራኒው 'በኢትዮጵያ ህዝብ እቆረቆራለሁ' የሚል ወያነ የኤርትራን ወደብ ኣልጠቀምም ማለቱ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ያለው ንቀት የሚያሳይ ነው።"

ከ 11 ኣመት ብፊት ፕረሲዳንት ኢሳያይስ ኣፈወርቂ ክተናገሩት ጽሁፍ የተወሰደ ነው።

ኣንዳንድ የቃላት ስህተቶች ሊኖሩ ስለሚችሉ ብተቻላቹ መጠን ኣስተካክላቹ መረዳት ሞክሩ፡፡

ተርጓሚዎች፡- ያቆብ ገብረመድህን ኢና ሙሴ ተድሮስ( ዓሮቦ)

ኣዘጋጆች ቡድን የMezekr Tarik ገጾች

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 47523
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: °ሻብያ ማለት° <አንድ አቋም ሃቅ የማይለወጥ> * ከ11 ዓመት በፊት የተሰጠ መግለጫ ለሃቀኛ መርገጫ የኤርትራ መንግስትና የህዝባዊ ግንባር በነጠረ ሁኔታ የሚያበራ መሪ ሃሳብ * ከሻብያ

Post by Halafi Mengedi » 21 Jul 2020, 14:25

Yesterday he was Iran

Day before yesterday he was Saudi

Last week he was Turkey

This week he was Qutar

Today he is Abiy???

We know he is always Egyptian condom no change in that department since he loves the Egyptian goodies!!!



Post Reply