ምክር ከኤርትራዊ ጋዜጠኛ ለልማታዊ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ፡ የሞተ ፈረስ አትጋልብ
Last edited by eden on 18 Jul 2020, 19:01, edited 1 time in total.
-
Digital Weyane
- Member+
- Posts: 9843
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ምክር ከኤርትራዊ ጋዜጠኛ ለልማታዊ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ፡ የሞተ ፈረስ አትጋልብ
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ !!!
በአሜሪካ አገር የሚኖሩ ሥራ የሌላቸው የዓድዋ ወያኔ ልጆች ((ገንዘቡ ከየት እንደተገኘ እግዜር ይወቀው)) የ $100,000 ዶላር መኪና እየነዱ ሲንጎማለሉ ታያለህ። የመለስ ዜናዊ ልጅም የአንድ ሚሊዮን ዶላር መኪና ትነዳለች። ከዓድዋ ያልሆኑ የትግራይ ወጣቶች እጣ ፋንታ ፍልሰትና ስደት ሆኗል፡፡ አያሳዝኑም?


በአሜሪካ አገር የሚኖሩ ሥራ የሌላቸው የዓድዋ ወያኔ ልጆች ((ገንዘቡ ከየት እንደተገኘ እግዜር ይወቀው)) የ $100,000 ዶላር መኪና እየነዱ ሲንጎማለሉ ታያለህ። የመለስ ዜናዊ ልጅም የአንድ ሚሊዮን ዶላር መኪና ትነዳለች። ከዓድዋ ያልሆኑ የትግራይ ወጣቶች እጣ ፋንታ ፍልሰትና ስደት ሆኗል፡፡ አያሳዝኑም?

