Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ኤርሚያስ መጪውን የቄሮ አመጽ ደገፈ፡፡ እውነትና ንጋት እያደር ይጠራል ይባል የለ? አሁን የቀረን አድራሻ የሌላቸው እንደነ ESAT ያሉት ብቻ ናቸው፡፡

Post by AbebeB » 09 Jul 2020, 16:04

ኤርሚያስ መጪውን የቄሮ አመጽ ደገፈ፡፡ እውነትና ንጋት እያደር ይጠራል ይባል የለ? አሁን የቀረን አድራሻ የሌላቸው እንደነ ESAT ያሉት ብቻ ናቸው፡፡

ኤርሚያስ የአብዮት ካሣዬን መንግሰት ለመገልበጥ የሕዝብ አመጽ መፍትሔ ነው ሲል ቄሮ የሚያደርገውን ትግል በወሬ ተቀላቀለ እኮ!

አሹ ወላይታ! ለነገሩ ኤርሚያስ ጉራጌ ነው ግን ጉራጌዎች ኦሼ እንጂ አሹ የላቸውምና ነው፡፡