Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

ግራኝ ታከለ ኡማ

Post by simbe11 » 18 Jun 2020, 19:08

ግራኝ አህመድ ማለት ከዮዲት ጉዲት ቀጥሎ የኢትዮጵያን ታሪካዊ ቅርሶች ያጠፋ ጨፍጫፊ ነበር
አሁን ደሞ የዘመናችን ግራኝ ታከለ ኡማ የከተማዋን ታሪካዊ ቅርሶች በልማት ስም ለማጥፋት ተነስቷል
አብይ ይህንን የታሪክ አሻራን የማጥፋት እንቅስቃሴ በዝምታ መመልከቱ አንድ ነገር እንዳልገባው ያሳይል
እሱ ዛሬ የሚሰራው ታሪክ ማጥፋት ነገ ለራሱ እንደሚቆየው
አሸባሪው ግራኝ ታከለ ኡማ ጥጋብህን በልክ አድርገው

simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ግራኝ ታከለ ኡማ

Post by simbe11 » 18 Jun 2020, 22:10

I am at where I am from. If you came from somewhere else, you should go.
There is no way you can silence us. When we see wrong, we’ll call it wrong. Gragn Takele is doing this to appease his OLF/TPLF bosses.

Post Reply