Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36973
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Sebhat Nega, the comedian

Post by Zmeselo » 09 Jun 2020, 16:38

:mrgreen:


Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36973
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Sebhat Nega, the comedian

Post by Zmeselo » 09 Jun 2020, 16:51




"ምስቴን ቀሙኝ"

(By Yemane Niguse) - አቶ ኢብራሂም ሱቅ ነበራቸው። በሚኖሩባት ውቅሮ ከተማ በዚህች ሱቅ ይተዳደሩ ነበር። ሴት ልጃቸው ደግሞ ቆንጆና ጎበዝ ተማሪ ነበረች። በቤታቸው ደግሞ አንድ ታማኝ ሰራተኛ ነበራቸው። ሱቅ ላይ የሚሰራው እሱ ነው። ብዙ አመታት ከቤታቸው ስለኖረና ታማኝነቱ ስላዩ ለሰራተኛቸው አቶ ኢብራሂም ለቆንጆዋና ጎበዝ ተማሪዋ ይሰጡታል። ትዳር መስረተው አብረው መኖር ጀመሩ። ጎበዝ ተማሪዋን የማትሪክ ውጤት አልቀናትም የቀበሌ የእርሻ ባለ ሞያ ሆና መስራት ጀመረች። እሷ የመንግስት ሰራተኛ ሆና ቧልዋ ደግሞ ሱቅ እየሰራ የሞቀ ትዳር መሰረቱ። ሶስት ልጆችም ወለዱ። በስራ ምክንያት ግን ተራራቀው ይኖሩ ነበር። በይበልጥ እስዋ ከውቅሮ ወደ ሒዋነ የምትባል ከተማ በመሄድ ነበር የገጠር የእርሻ ባለሙያ በመሆን ትሰራ የነበረችው!!

የእርሻ ባለሙያ ሆና በምትሰራበት ግዜ ወደ ፖለቲካው አለም ማለትም ወደ ካድሬነት የምትገባበት ዕድል አገኘች። በአጭር ግዜም ወደ ህወሓት በመግባት ተወዳጅነትን አተረፈች። ቆንጆ ሴት እና ጥሩ ምላስ ያላት ሴት የሚፈልጉ የህወሓት ባለስልጣናትም ዓይናቸው አሳረፉባት። ከምትሰራው ቦታ ወደ ሁርሶ በመውሰድ የመካከለኛ አመራር ስልጠና ተሰጣት። በማስለጠኛውም ሆን ተብሎ ተጋይ እንደሆነች እንዲወራ ተደረገ። በአጭሩ ወደ ቅጥፈትና የውሸት አለም ተቀላቀለች። በይበልጥ ደግሞ ከህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት በምስጢር መገናኘች ጀመረች። በአንድ ግዜም ከቀበሌ ወደ ክልል አደገች። የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ለመሆን በቃች። ዝናና ተወዳጅነት እያተረፈች መጣች። የህወሓት ባለስልጣናት ይሻሙባትና እስከ ሽጉጥ መማዘዝ ተዳረሱ።

ስልጣንና ዝና ሲመጣ ትዳር ይበላሻል እንደሚባለው ያ የልጅነትና የልጆቿ አባት ናቀችው። ያ የልጅነት ፍቅራ ተጠየፈችው። በወር አንዴ በምትመለስበት ቤት ስራዋ እሱን ማወረድና መሳደብ ሆነ፣ አትመጥነኝም አለችው። አንተ አንድ ተራ የሱቅ ሰራተኛ እኔ ዝነኛ ከዚህች ሃገር አስተዳዳሪዎች የሚውል አለችው። ግዜም አልፈጀችም ያ ባልዋና ቃልኪዳንዋ እንደ የቤት ሰራተኛዋ ከቤት ሻንጣውና ትንሽየ ፍራሽ በመስጠት አባረረችው። እሱም በመቐለ ከተማ ትንሽየ ቤት ተከራይቶ ከሞቀ እና ሶስት ልጆቹ ትቶ ብቻውን የሰቆቃ ህይወት መግፋት ጀመረ። የሚውያውቁትና ታሪኩ ያሳዘናቸው ሰዎች ስንጄር የልብስ ስፌት ገዝተው ሰጡት። አሁን ልብስን እየሰፋ በመቐለ ከተማ ዓዲ ሓቂ ገበያ ይኖራል። ሁሌም ከአፉ የማትጠፋ ንግግር አለችው
ምስቴን ቀሙኝ!
እንግዲህ ይህቺ ሞራልና ስነምግባር የሌላት ሰው ነች ለሞራሌ ብየ ከስልጣኔ ለቅቅያሎህ የምትለን። ሞራል የሚጀምረው ከቤት ነው። ስብዕና የሚለካው ከትዳር ከታማኝነት ነው። ትናንት ለስልጣንና ለዝና ብላ የገዛ ባልዋን ዓይንህን ላፈር በማለት የሶስት ልጆች አባት ባለቤትዋ ያባረረች ዛሬ ለህሊናየ ብየ ስልጣኔ ለቀቅኩ ብትል ማንም አያምናትም። ህሊናዋ ከሸጠችው ቆይተዋል!!

ህሊና ቢሶች ህሊና አለን ሲሉ ደግሞ ያናናድል!! የዚህች ታሪክ ባለቤት የህወሓት ማእከላይ ኮሜቴ አባልና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ትናንት በገዛ ፈቃዴ ስልጣን ለቀቅኩ ያለችን ኬርያ ኢብራሂም ነች።

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: Sebhat Nega, the comedian

Post by Kuasmeda » 09 Jun 2020, 16:52

:lol: :lol: :lol: :lol:
Zmeselo wrote:
09 Jun 2020, 16:38
:mrgreen:


Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36973
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Sebhat Nega, the comedian

Post by Zmeselo » 09 Jun 2020, 16:56



ሕገ-መንግስቲ፥ መጣልዒ ካርታ ጃንዳ ወያነ ትግራይ!

(ጓል ፈዳይን ሻዕቢያ ቫይናክ) - መቸስ ኣብ እንዳ ሰፈር ወየንቲ፣ ሕፍረት፣ ዒብ፣ ሰብ እንታይ ከ ይብለኒ!? ዝብላ ናይ ሕልና ቀይዲ ኣምራት የለዋን።

ምሕሳው ባህሊ እዩ!

ወያ ኬርያ ኢብራሂም፣ ከም ምኽንያት ካብ ስልጣን መግደፊኣ ኢላ ዝጠቐሰቶ፣ "ሕገ መንግስቲ ተጣሒሱ" ዝብል እዩ።

ቅድሚ ህድማ ጀንዳ ትግራይ ናብ መቐለ፣ ቅድሚ መጋቢት 2018፣ ን 27 ዓመታት መን ሕገ መንግስቲ ጥሒሱ፣ ኣብ ቅትለት፣ ስርቂ፣ ሓሶት፣ ዘይናትካ ምግባትን ወራር ኣብ ልዕሊ ጎረባብቲ ሃገራትን ይሳተፍ ከም ዝነበረ፣ 100 ሚልዮን ህዝቢ ኢትዮጵያ ኣጸቢቑ እዩ ዝፈልጦ።

ካልእ ይትረፍ፣ እቲ ንሳ ይውክሎ እየ ትብሎ፣ ተኸታሊ እምነት ምስልምና ከተማ ኣኽሱም፣ ያኢ ከተማ ኣኽሱም፣ ስፍራ ብጹኣን ጻድቃናት ኮይናስ፣ ዘምልኸሉን ዝሰግደሉን መስጊድ ተኸልኪሉ፣ ምስ ንፋስን ጸሓይን እንዳተቓለሰ፣ ኣብ ጎደና እዩ ዝሰግድ ዘሎ። ተኸታሊ እምነት ምስልምና ነባራይ ኣኽሱም ምስ ዝመውት፣ ንኽቕበር ልዕሊ ዓሰርተ ኪ.ሜ ተጓዒዙ እዩ ከባቢ ውቕሮ ማራይ ዝቕበር። ብዛዕባ እዚ ግፍዒ፣ ሓንቲ መዓልቲ እውን ትኹን ተዛሪባትሉ ኣይትፈልጥን እያ።

እቲ ካብ ኩሉ ዘገርም፣ ነበርቲ ኣኽሱም ኣስላም ተጋሩ፣ መስጊድ ክንሰርሕ ዝብል ሕቶ ከቕርቡ ከለዉ ዝዋሃቦም መልሲ፣
ኣብ መካ መዲና፣ ቤተ ክርስትያን ምስራሕ ስለዘይፍቀድ፣ ኣብ ኣኽሱም እውን ኣይነፍቅድን ኢና
ዝብል መልሲ እዩ ዝወሃቦም።

እዚ ስነ ሞጎት ግን ኣምኽንዮ (Logic) ዘለዎን ዝወሓጥን ኣይኮነን። It is an irrational argument! እዞም ተጋሩ ኣስላም፣ ስዑዳውያን ኣይኮኑን። ተጋሩ ኢትዮጵያዊያን እዮም። ኣብ ዓዶም ድማ እዮም መሰሎም ዝሓቱ ዘለዉ። እዚ ስነ-ሞጎት፣ ኣልሜኖ ኳ ስዑድያዊየን ናብ ኣኽሱም መጺኦም፣ ናትና መስጊድ ክንሰርሕ ኢና እንተዝብሉ፣ ክበሃል ዝኽእል እዩ።

እሞሲ ወይዘሮ ኬርያ፣ ሓደው ከም ትግራወይቲ፣ በቲ ካልእ ከም ተኸታሊት ሃይማኖት ምስልምና፣ ሕገ መንግስታዊ መሰል (Constitutional right) ናይ እስላም ተጋሩ ኣብ ክልል ትግራይ ክትጣበቕ ዘይከኣለት፣ ብዛዕባ ካልእ ጥሕሰት ሕገ መንግስቲ ክትዛረብ፣ ሞራላዊ በሪኽ ባይታ የብላን።

እቲ ካልእ ኣዝዩ ዘሕዝንን ዘገርምን ድማ ካብ ቀጽሪ ኣኽሱም ጽዮን ቤተ ክርስትያን ብዙሕ ከይረሓቕካ፣ ማእለያ ዘይብሉ፣ ናይ ዝሙት (መዋገሪ) ስግሬቶታት፣ ናይ ጠንቆላ በዓትታት፣ ናይ ስኽራን ኣብያተ መስተ፣ ናይ ዕብዳን "ጭፈራ ቤት" እዩ ዘሎ።

ብዝኾነ! ኬርያ እንተኸደት፣ ፈትሕያ ክትመጽእ እያ!

ጽርግ በሊ!


_____________________

(C/o Abraha Desta - ዓረና ትግራይ)

ክፍለግዜ ተሃድሶ!

ካድረታት ማዓረይ
ኬርያ ኢብራሂም ስልጣና ብገዛ ፍቃዳ ዝለቀቀት ጅግና እያ
ኢሎም የንጨብጭቡ አለው።

ህወሓታውያን ብገዛ ፍቃዶም ስልጣን ክለቁ ዝኽእሉ "ጀጋኑ" እንተኾይኖም እስቲ ካብ ናይ ትግራይ ክልል ስልጣኖም ብገዛ ፍቃዶም ለቂቆም የርእዩና ሞ ንሕና ውን "ጀጋኑ" ኢልና ክነንጨብጭበሎም!? ንሕወሓት ምቅዋም ውን ክንሓድጎ!

ህወሓታውያን ተሳዒሮም እምበር ፈቂዶም ስልጣን አይለቁን። ብፍቃዶም ስልጣን ዝለቁ እንተዝኾኑ ኔሮም ማ ደጋፊኦም ምኾንኩ!

_________________________


Keria Ibrahim OUT, Yohannes Bayalew IN .... It's as simple as that.

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36973
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Sebhat Nega, the comedian

Post by Zmeselo » 09 Jun 2020, 17:06

ዜና ኮሮና ዘ ክልል ትግራይ

ሎሚ መዓልቲ 'ውን ኣብ ክልል ትግራይ 2 ተወሰኽቲ ሰባት ኮሮና ቫይረስ ተረኺብዎም ኣሎ።

ብድምር ድማ ዛጊት፣ ኣብ ክልል ትግራይ፣ 66 ሰባት ኮሮና ቫይረስ ተረኺብዎም ኣሎ።

____________________

መርድእ / መርዶ

The Commission for Constitutional Inquiry (CCI) of Ethiopia today RECOMMENDS that the upcoming Ethiopian election shall be held within 9 - 12 months after the COVID-19 pandemic has been confirmed to be no longer health risk to the public.


The Council of Constitutional Inquiry has also recommended extending the terms of members of parliament, the House of Federation and regional councils as well as federal and regional executives until the state of emergency is lifted and the upcoming elections are held.
If this proposal gets approved, the TPLF shall continue administering Tigray till the next election is up and going.

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: Sebhat Nega, the comedian

Post by Degnet » 09 Jun 2020, 17:10

Zmeselo wrote:
09 Jun 2020, 16:38
:mrgreen:

You and your mentality,have respect for yourself and think of some thing that is important,lekbat

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: Sebhat Nega, the comedian

Post by Ejersa » 09 Jun 2020, 17:13


Zmeselo wrote:
09 Jun 2020, 16:51



"ምስቴን ቀሙኝ"

(By Yemane Niguse) - አቶ ኢብራሂም ሱቅ ነበራቸው። በሚኖሩባት ውቅሮ ከተማ በዚህች ሱቅ ይተዳደሩ ነበር። ሴት ልጃቸው ደግሞ ቆንጆና ጎበዝ ተማሪ ነበረች። በቤታቸው ደግሞ አንድ ታማኝ ሰራተኛ ነበራቸው። ሱቅ ላይ የሚሰራው እሱ ነው። ብዙ አመታት ከቤታቸው ስለኖረና ታማኝነቱ ስላዩ ለሰራተኛቸው አቶ ኢብራሂም ለቆንጆዋና ጎበዝ ተማሪዋ ይሰጡታል። ትዳር መስረተው አብረው መኖር ጀመሩ። ጎበዝ ተማሪዋን የማትሪክ ውጤት አልቀናትም የቀበሌ የእርሻ ባለ ሞያ ሆና መስራት ጀመረች። እሷ የመንግስት ሰራተኛ ሆና ቧልዋ ደግሞ ሱቅ እየሰራ የሞቀ ትዳር መሰረቱ። ሶስት ልጆችም ወለዱ። በስራ ምክንያት ግን ተራራቀው ይኖሩ ነበር። በይበልጥ እስዋ ከውቅሮ ወደ ሒዋነ የምትባል ከተማ በመሄድ ነበር የገጠር የእርሻ ባለሙያ በመሆን ትሰራ የነበረችው!!

የእርሻ ባለሙያ ሆና በምትሰራበት ግዜ ወደ ፖለቲካው አለም ማለትም ወደ ካድሬነት የምትገባበት ዕድል አገኘች። በአጭር ግዜም ወደ ህወሓት በመግባት ተወዳጅነትን አተረፈች። ቆንጆ ሴት እና ጥሩ ምላስ ያላት ሴት የሚፈልጉ የህወሓት ባለስልጣናትም ዓይናቸው አሳረፉባት። ከምትሰራው ቦታ ወደ ሁርሶ በመውሰድ የመካከለኛ አመራር ስልጠና ተሰጣት። በማስለጠኛውም ሆን ተብሎ ተጋይ እንደሆነች እንዲወራ ተደረገ። በአጭሩ ወደ ቅጥፈትና የውሸት አለም ተቀላቀለች። በይበልጥ ደግሞ ከህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት በምስጢር መገናኘች ጀመረች። በአንድ ግዜም ከቀበሌ ወደ ክልል አደገች። የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ለመሆን በቃች። ዝናና ተወዳጅነት እያተረፈች መጣች። የህወሓት ባለስልጣናት ይሻሙባትና እስከ ሽጉጥ መማዘዝ ተዳረሱ።

ስልጣንና ዝና ሲመጣ ትዳር ይበላሻል እንደሚባለው ያ የልጅነትና የልጆቿ አባት ናቀችው። ያ የልጅነት ፍቅራ ተጠየፈችው። በወር አንዴ በምትመለስበት ቤት ስራዋ እሱን ማወረድና መሳደብ ሆነ፣ አትመጥነኝም አለችው። አንተ አንድ ተራ የሱቅ ሰራተኛ እኔ ዝነኛ ከዚህች ሃገር አስተዳዳሪዎች የሚውል አለችው። ግዜም አልፈጀችም ያ ባልዋና ቃልኪዳንዋ እንደ የቤት ሰራተኛዋ ከቤት ሻንጣውና ትንሽየ ፍራሽ በመስጠት አባረረችው። እሱም በመቐለ ከተማ ትንሽየ ቤት ተከራይቶ ከሞቀ እና ሶስት ልጆቹ ትቶ ብቻውን የሰቆቃ ህይወት መግፋት ጀመረ። የሚውያውቁትና ታሪኩ ያሳዘናቸው ሰዎች ስንጄር የልብስ ስፌት ገዝተው ሰጡት። አሁን ልብስን እየሰፋ በመቐለ ከተማ ዓዲ ሓቂ ገበያ ይኖራል። ሁሌም ከአፉ የማትጠፋ ንግግር አለችው
ምስቴን ቀሙኝ!
እንግዲህ ይህቺ ሞራልና ስነምግባር የሌላት ሰው ነች ለሞራሌ ብየ ከስልጣኔ ለቅቅያሎህ የምትለን። ሞራል የሚጀምረው ከቤት ነው። ስብዕና የሚለካው ከትዳር ከታማኝነት ነው። ትናንት ለስልጣንና ለዝና ብላ የገዛ ባልዋን ዓይንህን ላፈር በማለት የሶስት ልጆች አባት ባለቤትዋ ያባረረች ዛሬ ለህሊናየ ብየ ስልጣኔ ለቀቅኩ ብትል ማንም አያምናትም። ህሊናዋ ከሸጠችው ቆይተዋል!!

ህሊና ቢሶች ህሊና አለን ሲሉ ደግሞ ያናናድል!! የዚህች ታሪክ ባለቤት የህወሓት ማእከላይ ኮሜቴ አባልና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ትናንት በገዛ ፈቃዴ ስልጣን ለቀቅኩ ያለችን ኬርያ ኢብራሂም ነች።

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36973
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Sebhat Nega, the comedian

Post by Zmeselo » 09 Jun 2020, 17:14

You support this old, lying & murderous ሰኽራም?

Degnet wrote:
09 Jun 2020, 17:10
Zmeselo wrote:
09 Jun 2020, 16:38
:mrgreen:

You and your mentality,have respect for yourself and think of some thing that is important,lekbat

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: Sebhat Nega, the comedian

Post by TGAA » 09 Jun 2020, 18:28

አባይን ያላየ ምንጭ ያመሰግናል!

You haven't seen a comedian Yet.

Obo Sebhat has way to go to beat Azeb Mesfin on that.




Post Reply