Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 08 Jun 2020, 14:45
የአማራ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጎላ ብለው የሚታዩት ሥራዎችዋ ወንጌል ሳይሆን ፓለቲካዊ ፓርቲ ጉዳዮች ናቸው፡፡ ታሪኳና የአሁኑ ተጨባጭ ሁኔታዎችዋ የሚያስረዱን ቤ/ክርስቲያንቱ ከአማራ መንግስት ጎን ቆማ የፓለቲካ ተጋድሎ ፈጽማ መሬት መካፈል፤ የሌሎች ሕዝቦችን ቋንቋ፣ ባህልና ታርክ በማጥፋት በአማራ መንግስት ዓይን ተዓማኒ ሆና በመቀጠል ጥቅም መካፈል ነው፡፡
እነሆ አሁንም የአማራ መንግስት (ጠ/ሚ/ር አብዮት ካሣዬ) አለ ብላ ስላመነች የፈረሰባቸውን ጦር ለማነቃቃት ትግሏን ጀምራለች፡፡
ነባሩ ብልጣ ብልጥነታቸው የአሁኑ ሞኝነታቸውን ደግሞ በኦሮሚያ ተወልደው ስለአደጉ አፋን ኦሮሞ የሚችሉ አማሮችን ለቃቅመው በሚድያቸው ላይ የኦሮሞ ስም ሠጥተዋቸው ኦሮሞ አስመስለው መታገል ነው፡፡ ጠ/ሚ/ር አብዮት ካሣዬ የመሳሰሉትን መርጠው ማለት ነው፡፡
ግን እኛ ኦሮሞዎች መንግሰተ-ሰማያትና ኦሮሚያ ሲያምርሽ ይቅር እንላታለን፡፡
እናንተ የጭቁን ሕዝቦች ልጆችስ?