
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
ህወሓት በ30 አመት ለትግራይ ከሰራችው ስራ ዶ/ር ዐቢይ በሁለት አመት የሰራው ስራ ይበልጣል!!!!
እውነታው ይህ ነው! ህወሓት በ30 አመት ለትግራይ ከሰራችው ስራ ዶ/ር ዐቢይ በሁለት አመት የሰራው ስራ ይበልጣል!!ለምሳሌ
የገረብ ግባ የመቐለ የንፁህ ውሃ መጠጥ ፕሮጀክት በ9 ቢልዮን ብር
የምእራብ ትግራይ የካዛ መስኖ ፕሮጀክት በ1.7 ቢልዮን ብር
የውቅሮ -- ኣፅቢ አስፋልት ፕሮጀክት
የዛላንበሳ-- ማርዋ በ935 ሚልዮን መንገድ ፕሮጀክት
የማይጨው--- መኾኒ የአስፋልት ፕሮጀክት


-
( ͡° ͜ʖ ͡°)
- Member
- Posts: 2312
- Joined: 11 Jan 2020, 21:22


