2007 ምርጫ አቶ ስዬ አብርሃ በትውልድ መንደራቸው ህዝብን ሰብስበው ለማነጋገር በተንቀሳቀሱበት ጊዜ "ህወሓት ተዋጊ ጀቶችን በላያችን ላይ በማብረር ህዝቡ እንዲሸበር አድርጋለች ብሎ የከሰሳት ሰውዬ ዛሬ የህወሓት ጠበቃ ሆኖ ተከስቷል ለእዛም ስዬ ህወሓት እንደ ማስቲካ አኝካ የተፋችው።
የ ስዬ አብርሃ ለስልጣን ጥማት መንጠራራት ምን የሚሉት ሞኝነት ነው?
ሥልጣን ወይስ የህዝብ ደህንነት ነው የሚቀድመው? ሽማግሌዎቹ እብደታቸው መቼ ነው የሚለቃቸው?
"ምርጫ ልናልፈው አንችልም... በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ግዜም አካሂደናልና"
"ለውግያ ተዘጋጅተናል እያልክ ለምርጫ ኣልተዘጋጀንም ማለት ኣይቻልም"
ስዬ ኣብርሃ
"የኮሮና ወረርሽኝ በሽታ ባለበት ወቅት ምርጫ አይካሄድም የሚል ዝግ የሆነ ስህተት ነው። በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ግዜም ምርጫ አካሂደናልና... ምርጫ ማለፍ አንችልም"
--------
ለጦርነት ተዘጋጅተናል እያልክ ለምርጫ ኣልተዘጋጀንም ማለት ኣይቻልም፤ ለጦርነት ተዘጋጅተህ ለምርጫ ኣልተዘጋጀሁም ማለት የውሸት ኣጀንዳ ነው"
ምርጫ ኣላካሂድም የሚል ተልካሻ ምክንያት ኣይሰራም።በኢትዮጵያ ከኤርትራ ጦርነት ላይ በነበረችበት ወቅትም ምርጫ ኣካሂዳለች"
እንኳንስ ምረጫ ኣካሂዳለሁ የሚል ክልል ልገነጠል ነኝ ቢልም ህገ መንግስታዊ መብቱ ነው የሚከለክለው ኣካል ሊኖር ኣይችልም"
ይህ ህወሓት ስለ ምርጫ ያወጣውን መግለጫ ህወሓት ሸፍቷል እያሉ ናቸው እያስተጋቡት ያሉት ይህ ማለታቸው ደግሞ ፍፁም ስህተት ነው።ምርጫን ኣካሂዳለሁ ማለት ሽፍተኝነት ኣደለም"
ኣብዪ ኣህመድ የትግራይ ህዝብን ለማስፈራራት ብሎ ጊዜውና ጉልበቱን ባያጠፋ"
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
EthioRedSea
- Member
- Posts: 4089
- Joined: 31 Aug 2019, 11:55
Re: የ ስዬ አብርሃና ሌሎች የወያኔ ሽማግሌዎች ለስልጣን ጥማት መንጠራራት ምን የሚሉት ሞኝነት ነው?
Donkey head!
Seye Abraha and Sebhat Nega have their differences, but are one when it matters issues of national importance.
We need the matured politicians like Sebhat Nega to participate in politics. President Bush was 88 when he was president of the only super power on planet Earth. Age does not matter in politics as long as the politicians are healthy.
Stop blind hate to TPLF. I do not support TPLF, but I find the likes of you are idiots with blind hate to Tigray and TPLF. It is thanks to TPLF Dergue was overthrown. TPLF has manged to build a vibrant economy which is similar to countries like Vietnam and East Europe.
Any way please be objective and bring constructive criticism to our society. Stop blindly condemning TPLF. TPLF was soft on Eritrea - we do not hear from you criticizing TPLF on land-locking Ethiopia. What a donkey head! I feel that you are an Adgi from Asmara.
Seye Abraha and Sebhat Nega have their differences, but are one when it matters issues of national importance.
We need the matured politicians like Sebhat Nega to participate in politics. President Bush was 88 when he was president of the only super power on planet Earth. Age does not matter in politics as long as the politicians are healthy.
Stop blind hate to TPLF. I do not support TPLF, but I find the likes of you are idiots with blind hate to Tigray and TPLF. It is thanks to TPLF Dergue was overthrown. TPLF has manged to build a vibrant economy which is similar to countries like Vietnam and East Europe.
Any way please be objective and bring constructive criticism to our society. Stop blindly condemning TPLF. TPLF was soft on Eritrea - we do not hear from you criticizing TPLF on land-locking Ethiopia. What a donkey head! I feel that you are an Adgi from Asmara.