Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የህወሓት መሪዎች ትግራይን ለመምራት ህጋዊ፣ ተግባራዊ፣ ሞራላዊ እንዲሁም ቁቡል ስልጣን የላቸውም። አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል

Post by Hameddibewoyane » 15 Apr 2020, 06:43

የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ እንደ ፓርቲ የትግራይ ህዝብን ለመምራት እኔም እንደ የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እንዲሁም እንደ አንድ ትግራዋይና ኢትዮጵያዊ ዜጋ የትግራይ ክልል መሪ በመሆን ህዝቤን ለማገልገል የሞራልም የተመራጭነትም ልእልና አለን። በተቃራኒው አሁንም ህወሓት እንደ ፓርቲ እንዲሁም ዶ/ር ደብረፅዮን እንደ የህወሓት አባል ህጋዊ፣ ተግባራዊ፣ ሞራላዊ እንዲሁም ቁቡል ስልጣን የላቸውም።
Please wait, video is loading...