BREAKING NEWS ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ(COVID-19) ኤክስፐርቶችን (virologist ) ወደ አሜሪክ ለእርዳታ ልትልክ ነው
መንግስት እነዚህ ነብይ ነኝ የሚሉ ሰዎች አማኑኤል ሆስፒታል ከያሉበት ሰብሰቦ ሹክ እያለ እንዲያስቱ የሚያደርገውን መንፈስ (Earth bounding negative spirit) ከነሱ ላይ በቴራፒ (Spirit Release therapy ) አስወግዶ ሰዎችን ከጥንቁልና ወጥተው በጉልበታቸውና በጭንቅላታቸው ሰርተው እንዲኖሩ ማድረግ አለበት አለበለዛ ስንቱን ወደገደል እየነዱት ነው