Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Digital Weyane
Member+
Posts: 9835
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የህወሓት ካድሬው Awash/justice seeker አበል ሲቋረጥበት !!

Post by Digital Weyane » 28 Mar 2020, 23:07

ባንድ አጋጣሚ እመቤታችን አዜብ መስፍን ስለ Awash/ Justice Seeker/ QB/ C Beyond...etc አስመልክተው የተናገሩት ትዝ አለኝ።

"...ኡኛ የዓድዋ ወያኔ ብንፈልግ ገንዘብ የኢትዮጵያን ህዝብ ገንዘብ አይደለም የምንስርቀው። ገንዘብ ብንፈልግ ወያኔው ዎንድማችን አዋሽ ከዚህ የመረጃ ፎሩም ሥራው ነው የምናስለቅቀው። ምክንያቱም የአዋሽ ጭንቅላት ለኛ የቤት መግዣ ይበቃል ። የአዋሽ ጭንቅላት ለልጆቻችን በሚገባ ለማስተማር ይበቃል። የትኛውም ቦታ ላይ... የትኛውም ሌበር ማርኬት ተሽጦ ሊመጣ የሚችል ጭንቅላት አለው። ስለዚህ አንሳሳም ለገንዘብ።"


Post Reply