P.S: ለደደቡ ዳንሳ: ኮሮኖ የሚባል ቫይረስ የለም
GOOD NEWS አፍሪካዊው ምሁራን ኮሮና ቫይረስ (COVID-19) በዚህ ወር መጨረሻ (end of march) ከአለም ላይ እንደሚጠፋ ተናገሩ
በአሁኑ ሰዐት በአለም አቀፍ ደረጃ የተስፋፋውን የኮሮናን ቫይረስ(COVID-19) ለመከላከል አለም በሚደክምበትና የአለም የጤና ድርጅት(WHO) ያወጣቸውን የጥንቃቄ መመሪያዎች በሚተገብርበት ሰዐት ኢትዮጵያ ውስጥ አንዳንድ ነብይ ነን ባዮች ህዝቡን የኮሮናን ቫይረስ መድሃኒት አምላክ ነግሮኛል ምንም አትሆኑም በሚል ምክር መድረክ ላይና በሚዲያ በመናገር ህዝቡ ቫይረሱ እንዳይተላለፍ ማድረግ የሚገባውን ጥንቃቄ እንዳያደርግ የሚያዘናጉ ሲሆን ይህ የስህተት ትምህርት መንግስት በፍጥነት ካላስቆመው ኢትዮጵያ በጣሊያንና በቻይና ከታየው በላይ ብዙ ሚሊዮን ሰዎች ለሞት ይጋለጣሉ::
P.S: ለደደቡ ዳንሳ: ኮሮኖ የሚባል ቫይረስ የለም
P.S: ለደደቡ ዳንሳ: ኮሮኖ የሚባል ቫይረስ የለም