Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

BREAKING NEWS ኢትዮጵያውያኖቹ (PhD holder in Physics) ዶክተርና የፍርድ ቤት ዳኛ ሰለባ ሆኑ

Post by clear12 » 19 Mar 2020, 04:26

ያልተማረው ሀበሻ መናፍቅ ጠንቋይ ጋር ቢሔድ ስላልተማረና በድህነቱ ምክንያት ነው!!! የተማረው ሀበሻ ምን ነካኝ ብሎ ነው በነዚህ በዱርዬ ግለሰቦች ተስፋ ተሸውዶ የሚጃጃለው ??? መማር መመራመር እኮ የሰውን ልጅ እንዴት ለምን ብሎ መጠየቅ የሚያስችለው እውቀት የሚሰጠው ነው::
Last edited by clear12 on 19 Mar 2020, 08:25, edited 2 times in total.

clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

Re: BREAKING NEWS ኢትዮጵያውያኖቹ ዶክተርና የፍርድ ቤት ዳኛ ሰለባ ሆኑ

Post by clear12 » 19 Mar 2020, 05:30

አሁን ይህ ግለሰብ በእውነት PhD ሪሰርች አድርጎ ሰሮትና ዲፌንድ (Defend his PhD thesis) አድርጓል ያስብላል???
Last edited by clear12 on 19 Mar 2020, 08:24, edited 1 time in total.


Post Reply