Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ደብረጽዮን የትግራይ ኮሮና ቫይረስ ሊቀመንበር ሆኖ እራሱን ሾሟል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 17 Mar 2020, 17:38

በዚ መሰረት የደብረጼን ስልጣን እንደሚከተለው ነው!!!!
* የትግራይ ክልል ምክትል አስተዳዳሪ፣
* የተጣለው የወንጀለኞች ስብስብ የሆነው የወያኔ ምንክትል ሊቀመንበር፣
* የአክሱም ሆቴል እስር ቤት ስራ አስኪያጅ፣
* የድጅታል ወያነ ዳይሪክተር፣
* የአንበጣ መከላከያ አዛዥ፣
* የኮሮና ቫይረስ ሊቀመንበር።