Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 17 Mar 2020, 17:38
በዚ መሰረት የደብረጼን ስልጣን እንደሚከተለው ነው!!!!
* የትግራይ ክልል ምክትል አስተዳዳሪ፣
* የተጣለው የወንጀለኞች ስብስብ የሆነው የወያኔ ምንክትል ሊቀመንበር፣
* የአክሱም ሆቴል እስር ቤት ስራ አስኪያጅ፣
* የድጅታል ወያነ ዳይሪክተር፣
* የአንበጣ መከላከያ አዛዥ፣
* የኮሮና ቫይረስ ሊቀመንበር።
