AbebeB እባላለሁ፡፡ የትውልድ ስሜ ኢያሱ ነው፡፡ የተወለድኩት ሸኖ ሲሆን በብሔር ሚዛናዊ ደም ያለብኝ፣ ለእኩልነትና እውነት መፋለም ደስ ይለኛል፡፡ የምኖረው ውጪ ሀገር ነበር ግን በትግሉ ምክንያት ወደሀገር ቤት ተመልሻለሁ፡፡
ኢትዮጵያ ለፓለቲካ ፍጆታ ሲባል የኮረና ቫይረስ በሽታን ደብቃ ዜጎችዋን የምታስፈጅ ሀገር በመሆኑዋ ኢትዮጵያዊ የሚባል ዜግነት ካላቸው ሰዎች ጋር ላለመገናኘት በመወሰን ከዛሬ የካቲት 15/2020 ጀምሮ ፎረሙን በፈቃዴ ለቅቄያለሁ፡፡
እኖር ወደነበረበት ሀገር ለመመለስም ወስኛለሁ፡፡
በዚህ አጋጣሚ ከቅንነት በመነጨ በሀሳብ ለተፋጨን ምስጋናዬን ሳቀርብ ለጭፍን ታጋዮችና ከዕውቀት ነፃ ለሆናችሁ ግን ማስተዋልን እመኝላችኃለሁ፡፡
ከዚህም አንጻር ኦነግ፣ ትህነግ፣ ኦብነግ፣ ሲአን የመሳሰሉት ከመጠነኛ ማሻሻያዎች ጋር ትክክለኞች ናቸው ብዬ አምናለሁ፡፡ ኢትዮጵያን ሊያፈርሱ የሚችሉት እነዚህ እኔ የዘረዘርኳቸው የፖለቲካ ድርጅቶች ሳይሆኑ በአማራ ስም ወይም ያሌለን ብሔር ኢትዮጵያዊ በመጥቀስና ነኝ ብለው የሚያምታቱት መሆናቸውን ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ፡፡
አበቃ!
Re: ከኮረና ቫይረስ ጋር በተያያዘ AbebeB ከፎረሙ በጤና ከዛሬ የካቲት 15/2020 ጀምሮ ተሰናብቷል፡፡
ተገላገልን : እንዳትመለስ : ቁልቅዋዋላም አጋመ