Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

በ3 ደቂቃ ውስጥ 4 ፖስት!

Post by Ejersa » 15 Mar 2020, 00:42

ምኑን ነክቶት ነው ብዬ ሳጣራ፤ ...
«የፖለቲካ ሳይንቲስት ነኝ የሚሉ አንዳንድ ሰዎች አንዲት ትንሽ ቀበሌ እንኳ አስተዳድረው የማያውቁ ናቸው።» ብሎት ነው ለካ! :lol: :lol: :lol:




Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10117
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: በ3 ደቂቃ ውስጥ 4 ፖስት!

Post by Digital Weyane » 15 Mar 2020, 01:30

ኡኛ የዓድዋ ወያኔ ጃዋር መሃመድን ሞቶ በሞቶ እንደግፋለን። ለምን ብትሉ፡ ጃዋር በዓድዋ ወያኔ እጅ የተፃፈውን ህገ መንግሥትና ኤትኒክ ፌደራሊዝም ከልብ ይደግፋል። ጠቅላይ ሚኒስቴር ጃዋር መሃመድ የትግራይ መገንጠልም ይደግፋል። እናም ግንኙነታችን ጀርባዬን እከክልኝ እኔም ያንተን አካለሁ አይነት ነው። 8) 8)

ድል ለዓንቀፅ 39!!

Fitawrari Meshesha
Member
Posts: 425
Joined: 23 Sep 2014, 21:21

Re: በ3 ደቂቃ ውስጥ 4 ፖስት!

Post by Fitawrari Meshesha » 15 Mar 2020, 01:32

Fitawrari Meshesha wrote:
14 Mar 2020, 14:32





















Fitawrari Meshesha wrote:
14 Mar 2020, 14:32






















Post Reply